https://amh.sputniknews.africa
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ “ካለምንም የውጪ ብድር የተሠራ ፕሮጀክት ነው” - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ “ካለምንም የውጪ ብድር የተሠራ ፕሮጀክት ነው” - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ
Sputnik አፍሪካ
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ “ካለምንም የውጪ ብድር የተሠራ ፕሮጀክት ነው” - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ የኢትዮጵያ ሕዝብ በሙሉ ለግድቡ ግንባታ እንደተረባረበ እና ከፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ የአንበሳው ድርሻ የመንግሥት እንደሆነ... 07.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-07T12:32+0300
2025-08-07T12:32+0300
2025-08-07T12:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1185440_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_5a53385f68d7f6cb2588a7ae15e8b755.jpg
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ “ካለምንም የውጪ ብድር የተሠራ ፕሮጀክት ነው” - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ የኢትዮጵያ ሕዝብ በሙሉ ለግድቡ ግንባታ እንደተረባረበ እና ከፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ የአንበሳው ድርሻ የመንግሥት እንደሆነ ኢንጅነር አሸብር ባልቻ የበጀት ዓመቱን አፈጻጸም በማስመልከት ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ አስታውቀዋል፡፡ “የፕሮጀክቱን 90 በመቶ በላይ አካባቢ የሚሆነውን ወጪ የሸፈነው መንግሥት ነው፡፡ ከወጪ አንፃር መንግሥትን የሚያክል በዚህ ግድብ ያደረገ ኃይል የለም፡፡ ስለዚህ ካለምንም የውጭ ብድር የተሠራ ፕሮጀክት ነው” ብለዋል፡፡ግድቡ ሙሉ በሙሉ እንዳለቀ እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አብዛኛውን ኃይል ከግድቡ እያመነጭ እንደሚገኝም ገልፀዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1185440_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_5e195afd1ca5d897f2a8fbe6b7579a2e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ “ካለምንም የውጪ ብድር የተሠራ ፕሮጀክት ነው” - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ
12:32 07.08.2025 (የተሻሻለ: 12:34 07.08.2025) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ “ካለምንም የውጪ ብድር የተሠራ ፕሮጀክት ነው” - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ
የኢትዮጵያ ሕዝብ በሙሉ ለግድቡ ግንባታ እንደተረባረበ እና ከፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ የአንበሳው ድርሻ የመንግሥት እንደሆነ ኢንጅነር አሸብር ባልቻ የበጀት ዓመቱን አፈጻጸም በማስመልከት ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ አስታውቀዋል፡፡
“የፕሮጀክቱን 90 በመቶ በላይ አካባቢ የሚሆነውን ወጪ የሸፈነው መንግሥት ነው፡፡ ከወጪ አንፃር መንግሥትን የሚያክል በዚህ ግድብ ያደረገ ኃይል የለም፡፡ ስለዚህ ካለምንም የውጭ ብድር የተሠራ ፕሮጀክት ነው” ብለዋል፡፡
ግድቡ ሙሉ በሙሉ እንዳለቀ እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አብዛኛውን ኃይል ከግድቡ እያመነጭ እንደሚገኝም ገልፀዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X