https://amh.sputniknews.africa
ቻይና ከሩሲያ ጋር እንዳትተባበር የማስገደድ የአሜሪካ ሙከራ እንደሚከሽፍ የቻይና ኤምባሲ አጽንዖት ሰጠ
ቻይና ከሩሲያ ጋር እንዳትተባበር የማስገደድ የአሜሪካ ሙከራ እንደሚከሽፍ የቻይና ኤምባሲ አጽንዖት ሰጠ
Sputnik አፍሪካ
ቻይና ከሩሲያ ጋር እንዳትተባበር የማስገደድ የአሜሪካ ሙከራ እንደሚከሽፍ የቻይና ኤምባሲ አጽንዖት ሰጠበአሜሪካ የቻይና ኤምባሲ ቃል አቀባይ ሊዩ ፔንግዩ፤ ቻይና ከሩሲያ ጋር በምታደርገው ትብብር የተነሳ በአሜሪካ ማዕቀብ ሊጣልባት ይችላል መባሉን... 07.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-07T11:42+0300
2025-08-07T11:42+0300
2025-08-07T11:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1185014_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_e37ac1d3385866744b958599e15941d3.jpg
ቻይና ከሩሲያ ጋር እንዳትተባበር የማስገደድ የአሜሪካ ሙከራ እንደሚከሽፍ የቻይና ኤምባሲ አጽንዖት ሰጠበአሜሪካ የቻይና ኤምባሲ ቃል አቀባይ ሊዩ ፔንግዩ፤ ቻይና ከሩሲያ ጋር በምታደርገው ትብብር የተነሳ በአሜሪካ ማዕቀብ ሊጣልባት ይችላል መባሉን በተመለከተ ከአርአይኤ ኖቮስቲ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ ሊዩ “ቻይናን ጨምሮ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በዓለም አቀፍ ሕግ ማዕቀፍ ውስጥ ከሩሲያ ጋር መደበኛ ትብብር ያደርጋል፡፡ ይህ ደግሞ የትኛውንም ሦስተኛ ወገን የማይጎዳ ምክንያታዊና ሕጋዊ ነው፡፡ ስለዚህም ሊከበር እና ሊጠበቅ ይገባዋል፡፡ ቻይና ሕገ-ወጥ እና የማያሳምን የተናጠል ማዕቀብን እና እጀ ረጅም ሥልጣንን ሁሌም አጥብቃ ትቃወማለች፡፡ የቀረጥ ጦርነቶች አሸናፊ የላቸውም፡፡ ማስገደድ እና ጫና መፍጠር ወደየትም አያደርሰንም” ብለዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1185014_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_e0e8e22027c789549c8cb80fdaf8a8f4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቻይና ከሩሲያ ጋር እንዳትተባበር የማስገደድ የአሜሪካ ሙከራ እንደሚከሽፍ የቻይና ኤምባሲ አጽንዖት ሰጠ
11:42 07.08.2025 (የተሻሻለ: 11:44 07.08.2025) ቻይና ከሩሲያ ጋር እንዳትተባበር የማስገደድ የአሜሪካ ሙከራ እንደሚከሽፍ የቻይና ኤምባሲ አጽንዖት ሰጠ
በአሜሪካ የቻይና ኤምባሲ ቃል አቀባይ ሊዩ ፔንግዩ፤ ቻይና ከሩሲያ ጋር በምታደርገው ትብብር የተነሳ በአሜሪካ ማዕቀብ ሊጣልባት ይችላል መባሉን በተመለከተ ከአርአይኤ ኖቮስቲ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡
ሊዩ “ቻይናን ጨምሮ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በዓለም አቀፍ ሕግ ማዕቀፍ ውስጥ ከሩሲያ ጋር መደበኛ ትብብር ያደርጋል፡፡ ይህ ደግሞ የትኛውንም ሦስተኛ ወገን የማይጎዳ ምክንያታዊና ሕጋዊ ነው፡፡ ስለዚህም ሊከበር እና ሊጠበቅ ይገባዋል፡፡ ቻይና ሕገ-ወጥ እና የማያሳምን የተናጠል ማዕቀብን እና እጀ ረጅም ሥልጣንን ሁሌም አጥብቃ ትቃወማለች፡፡ የቀረጥ ጦርነቶች አሸናፊ የላቸውም፡፡ ማስገደድ እና ጫና መፍጠር ወደየትም አያደርሰንም” ብለዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X