https://amh.sputniknews.africa
ከአሜሪካ ጋር የሚደረገውን ውይይት የማስቀጠል ወሳኔ አለመኖሩን የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ
ከአሜሪካ ጋር የሚደረገውን ውይይት የማስቀጠል ወሳኔ አለመኖሩን የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ከአሜሪካ ጋር የሚደረገውን ውይይት የማስቀጠል ወሳኔ አለመኖሩን የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁየኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ፤ “ከአሜሪካ ጋር የቀጥታ ውይይት ለማስቀጠል የመጨረሻ ውሳኔ አልተሰጠም፡፡ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል... 07.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-07T10:38+0300
2025-08-07T10:38+0300
2025-08-07T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1183019_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_3dcbd022aaba3fa1d2a0c27b80ec3073.jpg
ከአሜሪካ ጋር የሚደረገውን ውይይት የማስቀጠል ወሳኔ አለመኖሩን የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁየኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ፤ “ከአሜሪካ ጋር የቀጥታ ውይይት ለማስቀጠል የመጨረሻ ውሳኔ አልተሰጠም፡፡ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ግንኙነት እየተደረገ ነው፡፡ ከሌላኛው (ከአሜሪካ) ወገን ምልዕክቶች ደርሰውናል እንዲሁም ለወደፊት ድርድር ይካሄድ አይካሄድ የሚለው ውሳኔ በፍላጎቶቻቸን መከበር ላይ የሚመሠረት ነው” ሲሉ ከኢራኑ የቴሌቪዥን ጣቢያ ቴሕራን ጋር ባደረጉት የቀጥታ ስርጭት ቃለ ምልልስ ላይ ተናግረዋል፡፡ ኢራን እና አሜሪካ በኢራን የኒውክሌር መረሃ-ግብር ዙሪያ በኦማን አደራዳሪነት አምስት ዙር ቀጥተኛ ያልሆነ ውይይት አድርገዋል፡፡ ለሰኔ 8 ቀን 2017 ተይዞ የነበረው ስድስተኛው ዙር ውይይት በቴሕራን እና በቴል አቪቭ ግጭት ምክንያት ተሠርዟል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1183019_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_e9c0f107221d4d474a229b97af284ef6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከአሜሪካ ጋር የሚደረገውን ውይይት የማስቀጠል ወሳኔ አለመኖሩን የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ
10:38 07.08.2025 (የተሻሻለ: 10:44 07.08.2025) ከአሜሪካ ጋር የሚደረገውን ውይይት የማስቀጠል ወሳኔ አለመኖሩን የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ
የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ፤ “ከአሜሪካ ጋር የቀጥታ ውይይት ለማስቀጠል የመጨረሻ ውሳኔ አልተሰጠም፡፡ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ግንኙነት እየተደረገ ነው፡፡ ከሌላኛው (ከአሜሪካ) ወገን ምልዕክቶች ደርሰውናል እንዲሁም ለወደፊት ድርድር ይካሄድ አይካሄድ የሚለው ውሳኔ በፍላጎቶቻቸን መከበር ላይ የሚመሠረት ነው” ሲሉ ከኢራኑ የቴሌቪዥን ጣቢያ ቴሕራን ጋር ባደረጉት የቀጥታ ስርጭት ቃለ ምልልስ ላይ ተናግረዋል፡፡
ኢራን እና አሜሪካ በኢራን የኒውክሌር መረሃ-ግብር ዙሪያ በኦማን አደራዳሪነት አምስት ዙር ቀጥተኛ ያልሆነ ውይይት አድርገዋል፡፡ ለሰኔ 8 ቀን 2017 ተይዞ የነበረው ስድስተኛው ዙር ውይይት በቴሕራን እና በቴል አቪቭ ግጭት ምክንያት ተሠርዟል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X