https://amh.sputniknews.africa
የአሜሪካ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የልዩ መልዕክተኛ ዊትኮፍ የሞስኮቭ ጉብኝት ውጤቶች ላይ አስተያየት ሰጥተዋል
የአሜሪካ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የልዩ መልዕክተኛ ዊትኮፍ የሞስኮቭ ጉብኝት ውጤቶች ላይ አስተያየት ሰጥተዋል
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የልዩ መልዕክተኛ ዊትኮፍ የሞስኮቭ ጉብኝት ውጤቶች ላይ አስተያየት ሰጥተዋል◻ አሜሪካ የዩክሬን ግጭት መቋጨት ከየተኛውም ጊዜ በበለጠ መቃረቡን ታምናለች፡፡◻ በመጪዎቹ ጥቂት ቀናት ትራምፕ ከፑቲን ጋር የስልክ... 07.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-07T10:16+0300
2025-08-07T10:16+0300
2025-08-07T10:36+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1182797_1:0:854:480_1920x0_80_0_0_4e8ce98f69a836c52f934b3ca3924dc4.jpg
የአሜሪካ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የልዩ መልዕክተኛ ዊትኮፍ የሞስኮቭ ጉብኝት ውጤቶች ላይ አስተያየት ሰጥተዋል◻ አሜሪካ የዩክሬን ግጭት መቋጨት ከየተኛውም ጊዜ በበለጠ መቃረቡን ታምናለች፡፡◻ በመጪዎቹ ጥቂት ቀናት ትራምፕ ከፑቲን ጋር የስልክ ውይይት ሊያደርጉ ይችላሉ፤ ሆኖም የስልክ ቀነ ቀጠሮ ገና አልተቆረጠም፡፡◻ ትራምፕ በሚቀጥሉት ከ24 እስከ 36 ሠዓታት ውስጥ በሩሲያ ላይ አዲስ ማዕቀብ መጣል አለመጣላቸውን ይወስናሉ፡፡◻ በአሜሪካ ሚዲያዎች ሲዘገብ የነበረው የትራምፕ እና የፑቲን የቀጣይ ሳምንት ግንኙነት ተስፋ አሁንም ባለበት ነው፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአሜሪካ ወጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የልዩ መልዕክተኛ ዊትኮፍ የሞስኮቭ ጉብኝት ውጤቶች ላይ አስተያየት ሰጥተዋል
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካ ወጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የልዩ መልዕክተኛ ዊትኮፍ የሞስኮቭ ጉብኝት ውጤቶች ላይ አስተያየት ሰጥተዋል
2025-08-07T10:16+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1182797_107:0:747:480_1920x0_80_0_0_499d8c72d1267fde65641d55efdbe203.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአሜሪካ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የልዩ መልዕክተኛ ዊትኮፍ የሞስኮቭ ጉብኝት ውጤቶች ላይ አስተያየት ሰጥተዋል
10:16 07.08.2025 (የተሻሻለ: 10:36 07.08.2025) የአሜሪካ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የልዩ መልዕክተኛ ዊትኮፍ የሞስኮቭ ጉብኝት ውጤቶች ላይ አስተያየት ሰጥተዋል
◻ አሜሪካ የዩክሬን ግጭት መቋጨት ከየተኛውም ጊዜ በበለጠ መቃረቡን ታምናለች፡፡
◻ በመጪዎቹ ጥቂት ቀናት ትራምፕ ከፑቲን ጋር የስልክ ውይይት ሊያደርጉ ይችላሉ፤ ሆኖም የስልክ ቀነ ቀጠሮ ገና አልተቆረጠም፡፡
◻ ትራምፕ በሚቀጥሉት ከ24 እስከ 36 ሠዓታት ውስጥ በሩሲያ ላይ አዲስ ማዕቀብ መጣል አለመጣላቸውን ይወስናሉ፡፡
◻ በአሜሪካ ሚዲያዎች ሲዘገብ የነበረው የትራምፕ እና የፑቲን የቀጣይ ሳምንት ግንኙነት ተስፋ አሁንም ባለበት ነው፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X