https://amh.sputniknews.africa
ሕንድ ብሔራዊ ፍላጎቷን እንደምታስጠብቅ ለአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ በሰጠችው ምላሽ ገለፀች
ሕንድ ብሔራዊ ፍላጎቷን እንደምታስጠብቅ ለአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ በሰጠችው ምላሽ ገለፀች
Sputnik አፍሪካ
ሕንድ ብሔራዊ ፍላጎቷን እንደምታስጠብቅ ለአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ በሰጠችው ምላሽ ገለፀች የሕንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋሽንግተን በወሰደችው እርምጃ ማዘኑን በመግለጽ፤ ተመሳሳይ ድርጊት የሚፈጽሙ ሌሎች ሀገራት እንዲህ አይነት እርምጃ እንዳልተወሰደባቸው... 06.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-06T19:14+0300
2025-08-06T19:14+0300
2025-08-06T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/06/1182134_0:149:680:532_1920x0_80_0_0_74f1a98d1b1be970bcd59a49af230310.jpg
ሕንድ ብሔራዊ ፍላጎቷን እንደምታስጠብቅ ለአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ በሰጠችው ምላሽ ገለፀች የሕንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋሽንግተን በወሰደችው እርምጃ ማዘኑን በመግለጽ፤ ተመሳሳይ ድርጊት የሚፈጽሙ ሌሎች ሀገራት እንዲህ አይነት እርምጃ እንዳልተወሰደባቸው አስታውሷል፡፡ ኒው ዴልሂ እነዚህን ቀረጦች የማያሳምኑ እና ምክንያታዊ ያልሆኑ አድርጋ ብትመለከታቸውም በምክክር እና በዲፕሎማሲ የኢኮኖሚ ፍላጎቷን እንደምታስከብር አስታውቃለች፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/06/1182134_0:85:680:595_1920x0_80_0_0_4528f7eb979e1505eb846c909e94bea4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሕንድ ብሔራዊ ፍላጎቷን እንደምታስጠብቅ ለአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ በሰጠችው ምላሽ ገለፀች
19:14 06.08.2025 (የተሻሻለ: 19:24 06.08.2025) ሕንድ ብሔራዊ ፍላጎቷን እንደምታስጠብቅ ለአዲሱ የአሜሪካ ቀረጥ በሰጠችው ምላሽ ገለፀች
የሕንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋሽንግተን በወሰደችው እርምጃ ማዘኑን በመግለጽ፤ ተመሳሳይ ድርጊት የሚፈጽሙ ሌሎች ሀገራት እንዲህ አይነት እርምጃ እንዳልተወሰደባቸው አስታውሷል፡፡
ኒው ዴልሂ እነዚህን ቀረጦች የማያሳምኑ እና ምክንያታዊ ያልሆኑ አድርጋ ብትመለከታቸውም በምክክር እና በዲፕሎማሲ የኢኮኖሚ ፍላጎቷን እንደምታስከብር አስታውቃለች፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X