#viral| በሰሜን ሕንድ በተፈጠረ ከባድ የጎርፍ አደጋ ጋራ ሥር የነበረቸው ዳራሊ መንደር ተውጣለች

ሰብስክራይብ

#viral| በሰሜን ሕንድ በተፈጠረ ከባድ የጎርፍ አደጋ ጋራ ሥር የነበረቸው ዳራሊ መንደር ተውጣለች 

ከመንደሯ በቅርብ ርቀት ላይ ሆነው አደጋውን ሲመለከቱ የነበሩ “አምልጡ” እያሉ ሲጮሁ ይሰማል፡፡

የመጀምሪያ ደረጃ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ወደ 60 ሰዎች በጎርፉ የተያዙ ሲሆን ሟቾች ሊኖሩ ይችላሉ ተብሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0