https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ የደረሰው የሞት አደጋ “ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እያጣራ” መሆኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ የደረሰው የሞት አደጋ “ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እያጣራ” መሆኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ የደረሰው የሞት አደጋ “ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እያጣራ” መሆኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመገለጫው “በየመን በደረሰው የጀልባ መስጠም በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ በደረሰው የሞት አደጋ... 05.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-05T14:12+0300
2025-08-05T14:12+0300
2025-08-05T14:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/05/1170122_0:206:689:594_1920x0_80_0_0_affbd25811e545a4eeba22bd2605aa95.jpg
በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ የደረሰው የሞት አደጋ “ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እያጣራ” መሆኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመገለጫው “በየመን በደረሰው የጀልባ መስጠም በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ በደረሰው የሞት አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልጻል” ብሏል፡፡መንግሥት ዜጎች በተለያዩ ሀገራት በሕጋዊ መንገድ ተንቀሳቅሰው መሥራት እንዲችሉ ለማድረግ የተለያዩ ጥረቶችን በማከናወን በርካታ ዜጎችን የዕድሉ ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑንም አመልክቷል።ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ብቻ የውጭ ሀገራት የሥራ ሥምሪት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እና ከሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/05/1170122_0:142:689:659_1920x0_80_0_0_ee14217c9e0940ecb1be08525e5f0e1e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ የደረሰው የሞት አደጋ “ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እያጣራ” መሆኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
14:12 05.08.2025 (የተሻሻለ: 14:14 05.08.2025) በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ የደረሰው የሞት አደጋ “ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እያጣራ” መሆኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመገለጫው “በየመን በደረሰው የጀልባ መስጠም በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ በደረሰው የሞት አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልጻል” ብሏል፡፡
መንግሥት ዜጎች በተለያዩ ሀገራት በሕጋዊ መንገድ ተንቀሳቅሰው መሥራት እንዲችሉ ለማድረግ የተለያዩ ጥረቶችን በማከናወን በርካታ ዜጎችን የዕድሉ ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑንም አመልክቷል።
ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ብቻ የውጭ ሀገራት የሥራ ሥምሪት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እና ከሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X