https://amh.sputniknews.africa
የግርማ አመንቴ ሹመት ኢትዮጵያ አፍሪካን በመወከል ለምትጫወተው ሚና ትልቅ ግምት የሰጠ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የግርማ አመንቴ ሹመት ኢትዮጵያ አፍሪካን በመወከል ለምትጫወተው ሚና ትልቅ ግምት የሰጠ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የግርማ አመንቴ ሹመት ኢትዮጵያ አፍሪካን በመወከል ለምትጫወተው ሚና ትልቅ ግምት የሰጠ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቀድሞው የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በተባበሩት መንግሥታት እና በዓለም የንግድ ድርጅት የአፍሪካ ኅብረት ቋሚ መልዕክተኛ... 05.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-05T12:40+0300
2025-08-05T12:40+0300
2025-08-05T12:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/05/1167651_0:36:678:417_1920x0_80_0_0_ec08fad36b762e29e210cb503ccdc85d.jpg
የግርማ አመንቴ ሹመት ኢትዮጵያ አፍሪካን በመወከል ለምትጫወተው ሚና ትልቅ ግምት የሰጠ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቀድሞው የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በተባበሩት መንግሥታት እና በዓለም የንግድ ድርጅት የአፍሪካ ኅብረት ቋሚ መልዕክተኛ ሆነው ተሹመዋል። “ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ፤ ግርማ አመንቴን በዚህ ወሳኝ ኃላፊነት ለመሾም መወሰናቸውን ታደንቃለች፡፡ ይህም ኅብረቱ ኢትዮጵያ አኅጉሪቱን በዓለም አቀፍ መድረኮች በመወከል ለምትጫወተው ሚና የሰጠውን ትልቅ ግምት የሚያሳይ ነው” ሲል የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ገልጿል፡፡ ሚኒስቴሩ ግርማ አመንቴ ባካበቱት ሰፊ የአመራር ልምድ፣ በብቃት የማገልገል አቅማቸው ላይ ሙሉ እምነት እንዳለውም ጠቁሟል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/05/1167651_38:0:641:452_1920x0_80_0_0_3bd5edcedfd72c37743d5d4e6600cb1c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የግርማ አመንቴ ሹመት ኢትዮጵያ አፍሪካን በመወከል ለምትጫወተው ሚና ትልቅ ግምት የሰጠ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
12:40 05.08.2025 (የተሻሻለ: 12:44 05.08.2025) የግርማ አመንቴ ሹመት ኢትዮጵያ አፍሪካን በመወከል ለምትጫወተው ሚና ትልቅ ግምት የሰጠ ነው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የቀድሞው የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በተባበሩት መንግሥታት እና በዓለም የንግድ ድርጅት የአፍሪካ ኅብረት ቋሚ መልዕክተኛ ሆነው ተሹመዋል።
“ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ፤ ግርማ አመንቴን በዚህ ወሳኝ ኃላፊነት ለመሾም መወሰናቸውን ታደንቃለች፡፡ ይህም ኅብረቱ ኢትዮጵያ አኅጉሪቱን በዓለም አቀፍ መድረኮች በመወከል ለምትጫወተው ሚና የሰጠውን ትልቅ ግምት የሚያሳይ ነው” ሲል የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ገልጿል፡፡
ሚኒስቴሩ ግርማ አመንቴ ባካበቱት ሰፊ የአመራር ልምድ፣ በብቃት የማገልገል አቅማቸው ላይ ሙሉ እምነት እንዳለውም ጠቁሟል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X