https://amh.sputniknews.africa
በአፍሪካ ሴቶች በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያላቸው ውክልና ይበልጥ ሊያድግ እንደሚገባ የአፍሪካ ሴቶች አመራር ኔትወርክ ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ
በአፍሪካ ሴቶች በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያላቸው ውክልና ይበልጥ ሊያድግ እንደሚገባ የአፍሪካ ሴቶች አመራር ኔትወርክ ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ ሴቶች በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያላቸው ውክልና ይበልጥ ሊያድግ እንደሚገባ የአፍሪካ ሴቶች አመራር ኔትወርክ ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ ጆይስ ሜንዴስ ኮል፤ የሴቶች የአመራርነት ተሳትፎ ለአሕጉሪቱ ሁለንተናዊ ዕድገት የማይተካ አስተዋጽኦ... 04.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-04T19:11+0300
2025-08-04T19:11+0300
2025-08-04T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/04/1162763_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_501c8fc83571f4bb27314b81c407e0c1.jpg
በአፍሪካ ሴቶች በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያላቸው ውክልና ይበልጥ ሊያድግ እንደሚገባ የአፍሪካ ሴቶች አመራር ኔትወርክ ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ ጆይስ ሜንዴስ ኮል፤ የሴቶች የአመራርነት ተሳትፎ ለአሕጉሪቱ ሁለንተናዊ ዕድገት የማይተካ አስተዋጽኦ እንዳለውም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። "ሴቶች ለአፍሪካ ነፃነት በደማቸው፣ በላባቸው አሊያም በትግላቸው አስተዋጽኦ አድርገዋል። አሁን ደግሞ ከፖለቲካ ነፃነት ባሻገር የኢኮኖሚ እና ማኀበራዊ ነፃነት እንዲረጋገጥ ጥረት ማድረጋችንን ቀጥለናል። ይህም ከእኩልነት ባሻገር አሕጉሪቱን የመለወጥ ጉዳይ ነው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በአፍሪካ ሴቶች በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያላቸው ውክልና ይበልጥ ሊያድግ እንደሚገባ የአፍሪካ ሴቶች አመራር ኔትወርክ ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ ሴቶች በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያላቸው ውክልና ይበልጥ ሊያድግ እንደሚገባ የአፍሪካ ሴቶች አመራር ኔትወርክ ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ
2025-08-04T19:11+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/04/1162763_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_7ff247457d4603e0b1a79a64071fd72d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአፍሪካ ሴቶች በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያላቸው ውክልና ይበልጥ ሊያድግ እንደሚገባ የአፍሪካ ሴቶች አመራር ኔትወርክ ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ
19:11 04.08.2025 (የተሻሻለ: 19:14 04.08.2025) በአፍሪካ ሴቶች በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያላቸው ውክልና ይበልጥ ሊያድግ እንደሚገባ የአፍሪካ ሴቶች አመራር ኔትወርክ ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ
ጆይስ ሜንዴስ ኮል፤ የሴቶች የአመራርነት ተሳትፎ ለአሕጉሪቱ ሁለንተናዊ ዕድገት የማይተካ አስተዋጽኦ እንዳለውም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"ሴቶች ለአፍሪካ ነፃነት በደማቸው፣ በላባቸው አሊያም በትግላቸው አስተዋጽኦ አድርገዋል። አሁን ደግሞ ከፖለቲካ ነፃነት ባሻገር የኢኮኖሚ እና ማኀበራዊ ነፃነት እንዲረጋገጥ ጥረት ማድረጋችንን ቀጥለናል። ይህም ከእኩልነት ባሻገር አሕጉሪቱን የመለወጥ ጉዳይ ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X