https://amh.sputniknews.africa
የብራዚሉ መሪ በአሜሪካ ዶላር አልገዛም ሲሉ ለትራምፕ መልዕክት ላኩ
የብራዚሉ መሪ በአሜሪካ ዶላር አልገዛም ሲሉ ለትራምፕ መልዕክት ላኩ
Sputnik አፍሪካ
የብራዚሉ መሪ በአሜሪካ ዶላር አልገዛም ሲሉ ለትራምፕ መልዕክት ላኩ ብራዚል የኢኮኖሚ ነጻነቷን ታረጋግጣለች እንዲሁም የውጭ ጫና ውስጣዊ ፖሊሲዋን እንዲወስን አትፈቅድም ሲሉ ተናግረዋል፡፡“ተቀባይነት የለውም...ፕሬዝዳንቱ ታሪፍ የመጣል መብት ቢኖረውም፤... 04.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-04T14:30+0300
2025-08-04T14:30+0300
2025-08-04T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/04/1160185_1:0:854:480_1920x0_80_0_0_1b9a368746691edd087997a10445fecd.jpg
የብራዚሉ መሪ በአሜሪካ ዶላር አልገዛም ሲሉ ለትራምፕ መልዕክት ላኩ ብራዚል የኢኮኖሚ ነጻነቷን ታረጋግጣለች እንዲሁም የውጭ ጫና ውስጣዊ ፖሊሲዋን እንዲወስን አትፈቅድም ሲሉ ተናግረዋል፡፡“ተቀባይነት የለውም...ፕሬዝዳንቱ ታሪፍ የመጣል መብት ቢኖረውም፤ ትራምፕ ግን መስመሩን አልፈዋል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት የባለብዙ ወገን ማዕቀፎችን በማፍረስ እና ወደ አንድ ለአንድ የንግድ ድርድር መመለስ ይፈልጋሉ” ሲሉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በብራዚል ምርቶች ላይ ታሪፍ የመጣል ውሳኔ ማሳወቃቸውን ተከትሎ፤ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ የገዢው የሠራተኞች ፓርቲ ባዘጋጀው ሰልፍ ላይ ተቃውሟቸውን ገልጸዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የብራዚሉ መሪ በአሜሪካ ዶላር አልገዛም ሲሉ ለትራምፕ መልዕክት ላኩ
Sputnik አፍሪካ
የብራዚሉ መሪ በአሜሪካ ዶላር አልገዛም ሲሉ ለትራምፕ መልዕክት ላኩ
2025-08-04T14:30+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/04/1160185_107:0:747:480_1920x0_80_0_0_aacbf061ebe01f3c43aac55f97ab8b34.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የብራዚሉ መሪ በአሜሪካ ዶላር አልገዛም ሲሉ ለትራምፕ መልዕክት ላኩ
14:30 04.08.2025 (የተሻሻለ: 14:34 04.08.2025) የብራዚሉ መሪ በአሜሪካ ዶላር አልገዛም ሲሉ ለትራምፕ መልዕክት ላኩ
ብራዚል የኢኮኖሚ ነጻነቷን ታረጋግጣለች እንዲሁም የውጭ ጫና ውስጣዊ ፖሊሲዋን እንዲወስን አትፈቅድም ሲሉ ተናግረዋል፡፡
“ተቀባይነት የለውም...ፕሬዝዳንቱ ታሪፍ የመጣል መብት ቢኖረውም፤ ትራምፕ ግን መስመሩን አልፈዋል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት የባለብዙ ወገን ማዕቀፎችን በማፍረስ እና ወደ አንድ ለአንድ የንግድ ድርድር መመለስ ይፈልጋሉ” ሲሉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በብራዚል ምርቶች ላይ ታሪፍ የመጣል ውሳኔ ማሳወቃቸውን ተከትሎ፤ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ የገዢው የሠራተኞች ፓርቲ ባዘጋጀው ሰልፍ ላይ ተቃውሟቸውን ገልጸዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X