አዲስ አበባ በ2018 የበጀት ዓመት የአረንጓዴ ሽፋኗን 30 በመቶ ለማድረስ ወጥናለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአዲስ አበባ በ2018 የበጀት ዓመት የአረንጓዴ ሽፋኗን 30 በመቶ ለማድረስ ወጥናለች
አዲስ አበባ በ2018 የበጀት ዓመት የአረንጓዴ ሽፋኗን 30 በመቶ ለማድረስ ወጥናለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.08.2025
ሰብስክራይብ

አዲስ አበባ በ2018 የበጀት ዓመት የአረንጓዴ ሽፋኗን 30 በመቶ ለማድረስ ወጥናለች

ይህም ከተማዋ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተቀመጠውን መስፈርት እንድታሟላ ያስችላታል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል።

የአፍሪካ የዲፕሎማሲ መዲና የአረንጓዴ እቅድ፦

🟢 በተያዘው በጀት ዓመት 5 ሚሊየን ችግኞችን መትከል፣

🟢 በክረምቱ ብቻ 4.2 ሚሊየን ችግኞችን መትከል።

  ከ6 ዓመታት በፊት የከተማዋ የአረንጓዴ ሽፋን 2.8 በመቶ ነበር። እስከ 2016 መጨረሻ 22 በመቶ ደርሷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0