https://amh.sputniknews.africa
በኦሮሚያ ሉዓላዊ ፈንድ ስር ያሉ የልማት ኢንተርፕራይዞች በበጀት ዓመቱ ከ9.6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘታቸውን አስታወቁ
በኦሮሚያ ሉዓላዊ ፈንድ ስር ያሉ የልማት ኢንተርፕራይዞች በበጀት ዓመቱ ከ9.6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘታቸውን አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
በኦሮሚያ ሉዓላዊ ፈንድ ስር ያሉ የልማት ኢንተርፕራይዞች በበጀት ዓመቱ ከ9.6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘታቸውን አስታወቁየኦሮሚያ መንግሥት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ፤ በኢንተርፕራይዞች በኩል የታየው ተስፋ ሰጪ ውጤቶች አስተዳደሩ... 04.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-04T11:49+0300
2025-08-04T11:49+0300
2025-08-04T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/04/1158881_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_89dac9fd3b8b02729642b58c0abefae8.jpg
በኦሮሚያ ሉዓላዊ ፈንድ ስር ያሉ የልማት ኢንተርፕራይዞች በበጀት ዓመቱ ከ9.6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘታቸውን አስታወቁየኦሮሚያ መንግሥት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ፤ በኢንተርፕራይዞች በኩል የታየው ተስፋ ሰጪ ውጤቶች አስተዳደሩ ባከናወናቸው ማሻሻያዎች እንደተገኙ ገልፀዋል።የኦሮሚያ የሕዝብ ኢንተርፕራይዞች ቢሮ ወደ ኦሮሚያ ሉዓላዊ ፈንድ የተዋቀረው ሚያዚያ ወር ላይ ነበር፡፡ ፈንዱ የክልሉ መንግሥት የኢንቨስትመንት ክንድ ነው፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/04/1158881_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_bb27df091cd9a1a5d3f0948941067bed.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኦሮሚያ ሉዓላዊ ፈንድ ስር ያሉ የልማት ኢንተርፕራይዞች በበጀት ዓመቱ ከ9.6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘታቸውን አስታወቁ
11:49 04.08.2025 (የተሻሻለ: 11:54 04.08.2025) በኦሮሚያ ሉዓላዊ ፈንድ ስር ያሉ የልማት ኢንተርፕራይዞች በበጀት ዓመቱ ከ9.6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘታቸውን አስታወቁ
የኦሮሚያ መንግሥት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ፤ በኢንተርፕራይዞች በኩል የታየው ተስፋ ሰጪ ውጤቶች አስተዳደሩ ባከናወናቸው ማሻሻያዎች እንደተገኙ ገልፀዋል።
የኦሮሚያ የሕዝብ ኢንተርፕራይዞች ቢሮ ወደ ኦሮሚያ ሉዓላዊ ፈንድ የተዋቀረው ሚያዚያ ወር ላይ ነበር፡፡ ፈንዱ የክልሉ መንግሥት የኢንቨስትመንት ክንድ ነው፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X