https://amh.sputniknews.africa
4ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ በሐረር ከተማ መካሄድ ጀመረ
4ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ በሐረር ከተማ መካሄድ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
4ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ በሐረር ከተማ መካሄድ ጀመረየኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከሐረሪ ክልል የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የሰላም ጉባኤ ''ሐይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት እና... 04.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-04T10:59+0300
2025-08-04T10:59+0300
2025-08-04T11:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/04/1158668_0:72:1280:792_1920x0_80_0_0_515edfa7e9afd7cfa72ce7ba412dcc96.jpg
4ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ በሐረር ከተማ መካሄድ ጀመረየኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከሐረሪ ክልል የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የሰላም ጉባኤ ''ሐይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት እና ለአብሮነት'' በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ይገኛል።በጉባዔው ላይ 300 የሚሆኑ የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔና የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊዎች በሁለት ሰነዶች ላይ እንደሚወያዩ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/04/1158668_64:0:1216:864_1920x0_80_0_0_d55b38c36b699e8c41ad1c6b29dbb232.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
4ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ በሐረር ከተማ መካሄድ ጀመረ
10:59 04.08.2025 (የተሻሻለ: 11:04 04.08.2025) 4ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ በሐረር ከተማ መካሄድ ጀመረ
የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከሐረሪ ክልል የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የሰላም ጉባኤ ''ሐይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት እና ለአብሮነት'' በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ይገኛል።
በጉባዔው ላይ 300 የሚሆኑ የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔና የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊዎች በሁለት ሰነዶች ላይ እንደሚወያዩ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X