https://amh.sputniknews.africa
በሞስኮ ክሮከስ አዳራሽ የሽብር ጥቃት ከሞቱት ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በእሳት ቃጠሎ ህይወታቸውን እንዳጡ ተነገረ
በሞስኮ ክሮከስ አዳራሽ የሽብር ጥቃት ከሞቱት ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በእሳት ቃጠሎ ህይወታቸውን እንዳጡ ተነገረ
Sputnik አፍሪካ
በሞስኮ ክሮከስ አዳራሽ የሽብር ጥቃት ከሞቱት ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በእሳት ቃጠሎ ህይወታቸውን እንዳጡ ተነገረ መጋቢት 16፣ 2016 በክሮከስ ከተማ አዳራሽ በደረሰው የሽብር ጥቃት 147 ተጎጂዎች መካከል 85 ያህሉ በእሳት አደጋ ህይወታቸው... 03.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-03T17:51+0300
2025-08-03T17:51+0300
2025-08-03T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/03/1156675_0:82:1280:802_1920x0_80_0_0_b579fe01bc7f170ffea9a4019ea6c31b.jpg
በሞስኮ ክሮከስ አዳራሽ የሽብር ጥቃት ከሞቱት ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በእሳት ቃጠሎ ህይወታቸውን እንዳጡ ተነገረ መጋቢት 16፣ 2016 በክሮከስ ከተማ አዳራሽ በደረሰው የሽብር ጥቃት 147 ተጎጂዎች መካከል 85 ያህሉ በእሳት አደጋ ህይወታቸው ማለፉን ስፑትኒክ በጉዳዩ ዙሪያ ያገኘው አዲስ መረጃ ያሳያል። የፎረንሲክ ምርመራ አብዛኛቹ ሟቾች የመተንፈሻ ጉዳት እና የካርቦን ሞኖክሳይድ መመረዝን ጨምሮ በተቀናጀ ጉዳት መሞታቸውን ገልጿል። በጥቃቱ ታጣቂዎች በኮንሰርት ታዳሚዎች ላይ ተኩስ በመክፈት እና እሳት በማቀጣጠል የተፈፀመ ሲሆን በትንሹ 147 ሰዎች ሲሞቱ ከ600 በላይ ሰዎች ቆስለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/03/1156675_51:0:1230:884_1920x0_80_0_0_9e1ab69a893c7f947d8609b7f8e83613.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሞስኮ ክሮከስ አዳራሽ የሽብር ጥቃት ከሞቱት ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በእሳት ቃጠሎ ህይወታቸውን እንዳጡ ተነገረ
17:51 03.08.2025 (የተሻሻለ: 17:54 03.08.2025) በሞስኮ ክሮከስ አዳራሽ የሽብር ጥቃት ከሞቱት ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በእሳት ቃጠሎ ህይወታቸውን እንዳጡ ተነገረ
መጋቢት 16፣ 2016 በክሮከስ ከተማ አዳራሽ በደረሰው የሽብር ጥቃት 147 ተጎጂዎች መካከል 85 ያህሉ በእሳት አደጋ ህይወታቸው ማለፉን ስፑትኒክ በጉዳዩ ዙሪያ ያገኘው አዲስ መረጃ ያሳያል።
የፎረንሲክ ምርመራ አብዛኛቹ ሟቾች የመተንፈሻ ጉዳት እና የካርቦን ሞኖክሳይድ መመረዝን ጨምሮ በተቀናጀ ጉዳት መሞታቸውን ገልጿል።
በጥቃቱ ታጣቂዎች በኮንሰርት ታዳሚዎች ላይ ተኩስ በመክፈት እና እሳት በማቀጣጠል የተፈፀመ ሲሆን በትንሹ 147 ሰዎች ሲሞቱ ከ600 በላይ ሰዎች ቆስለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X