https://amh.sputniknews.africa/20250803/1156389.html
የናይጄሪያ ነርሶች ከመንግሥት ጋር ባደረጉት ስምምነት ለአንድ ሳምንት የቆየውን አድማ በማስጠንቀቂያ አቆሙ
የናይጄሪያ ነርሶች ከመንግሥት ጋር ባደረጉት ስምምነት ለአንድ ሳምንት የቆየውን አድማ በማስጠንቀቂያ አቆሙ
Sputnik አፍሪካ
የናይጄሪያ ነርሶች ከመንግሥት ጋር ባደረጉት ስምምነት ለአንድ ሳምንት የቆየውን አድማ በማስጠንቀቂያ አቆሙ መንግሥት የነርሶች ጥያቄ የሚመልስበትን ግዜ በግልፅ በማስቀመጥ ስምምነት ላይ መድረሱን የናይጄሪያ ነርሶች እና አዋላጆች ብሔራዊ ማህበር ባወጣው... 03.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-03T17:03+0300
2025-08-03T17:03+0300
2025-08-03T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/03/1156235_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_b0900ae16b9edd072d9d02e7d2ac7678.jpg
የናይጄሪያ ነርሶች ከመንግሥት ጋር ባደረጉት ስምምነት ለአንድ ሳምንት የቆየውን አድማ በማስጠንቀቂያ አቆሙ መንግሥት የነርሶች ጥያቄ የሚመልስበትን ግዜ በግልፅ በማስቀመጥ ስምምነት ላይ መድረሱን የናይጄሪያ ነርሶች እና አዋላጆች ብሔራዊ ማህበር ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ማህበሩ የስምምነቱን ትግበራ እንደሚከታተልም ጨምሮ አስታውቋል። የነርሶቹ የሥራ አመፅ ሐምሌ 23 ሲጀመር በሰባት ቀናት ውስጥ ፍላጎታቸው ካልተሟላ ላልተወሰነ ጊዜ የሥራ ማቆም አድማ እንደሚያደርጉ አስጠንቅቀው ነበር። ያቀረቡትን ጥያቄዎች፦ 🟠 ከፍተኛ ክፍያ፣ 🟠 የተሻሻለ የሥራ ሁኔታ መፍጠር፣ 🟠 የሠራተኞች ብዛት መጨመር። አርብ ዕለት የነርሶች ማህበር፤ ከጤና ጥበቃ ሚኒስትር አሊ ፓቴ እና የሠራተኛ ሚኒስትር መሀመድ ዲንግያዲን ጨምሮ ከመንግሥት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/03/1156235_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_25a9fac062fd214974fcb12e59e1113f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የናይጄሪያ ነርሶች ከመንግሥት ጋር ባደረጉት ስምምነት ለአንድ ሳምንት የቆየውን አድማ በማስጠንቀቂያ አቆሙ
17:03 03.08.2025 (የተሻሻለ: 17:04 03.08.2025) የናይጄሪያ ነርሶች ከመንግሥት ጋር ባደረጉት ስምምነት ለአንድ ሳምንት የቆየውን አድማ በማስጠንቀቂያ አቆሙ
መንግሥት የነርሶች ጥያቄ የሚመልስበትን ግዜ በግልፅ በማስቀመጥ ስምምነት ላይ መድረሱን የናይጄሪያ ነርሶች እና አዋላጆች ብሔራዊ ማህበር ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ማህበሩ የስምምነቱን ትግበራ እንደሚከታተልም ጨምሮ አስታውቋል።
የነርሶቹ የሥራ አመፅ ሐምሌ 23 ሲጀመር በሰባት ቀናት ውስጥ ፍላጎታቸው ካልተሟላ ላልተወሰነ ጊዜ የሥራ ማቆም አድማ እንደሚያደርጉ አስጠንቅቀው ነበር።
ያቀረቡትን ጥያቄዎች፦
🟠 ከፍተኛ ክፍያ፣
🟠 የተሻሻለ የሥራ ሁኔታ መፍጠር፣
🟠 የሠራተኞች ብዛት መጨመር።
አርብ ዕለት የነርሶች ማህበር፤ ከጤና ጥበቃ ሚኒስትር አሊ ፓቴ እና የሠራተኛ ሚኒስትር መሀመድ ዲንግያዲን ጨምሮ ከመንግሥት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X