https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ ሞሮኮ በምዕራብ ሰሃራ ላይ ያላትን ሉዓላዊነት እንደምትደግፍ በድጋሚ አረጋገጡ
ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ ሞሮኮ በምዕራብ ሰሃራ ላይ ያላትን ሉዓላዊነት እንደምትደግፍ በድጋሚ አረጋገጡ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ ሞሮኮ በምዕራብ ሰሃራ ላይ ያላትን ሉዓላዊነት እንደምትደግፍ በድጋሚ አረጋገጡ በሁለተኛው የሥልጣን ዘመናቸው ስለጉዳዩ ለመጀመሪያ ጊዜ በግልጽ የተናገሩት ዶናልድ ትራምፕ፤ የሞሮኮ የራስ ገዝ አስተዳደር እቅድ ለረጅም ጊዜ ለዘለቀው... 03.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-03T16:07+0300
2025-08-03T16:07+0300
2025-08-03T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/03/1155425_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_b37c4ba865e6b99bf2a626ceb0cef63f.jpg
ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ ሞሮኮ በምዕራብ ሰሃራ ላይ ያላትን ሉዓላዊነት እንደምትደግፍ በድጋሚ አረጋገጡ በሁለተኛው የሥልጣን ዘመናቸው ስለጉዳዩ ለመጀመሪያ ጊዜ በግልጽ የተናገሩት ዶናልድ ትራምፕ፤ የሞሮኮ የራስ ገዝ አስተዳደር እቅድ ለረጅም ጊዜ ለዘለቀው ውዝግብ፤ “ብቸኛው መፍትሄ” መሆኑን ተናግረዋል። ይህ መልዕክት ለሞሮኮው ንጉስ መሐመድ ስድስተኛ መተላለፉን ኤምኤፒ የዜና ማሠራጫ ዘግቧል። ትራምፕ “ዩናይትድ ስቴትስ...እውነተኛ፣ ተዓማኒ እና ተጨባጭ የራስ ገዝ አስተዳደር ሀሳብ ለውዝግቡ ፍትሐዊ እና ዘላቂ መፍትሄ ብቸኛ መሠረት ነው ብላ ትደግፋለች” ብለዋል። የትራምፕ አቋም ከመጀመሪያው የሥልጣን ዘመናቸው ጋር የሚጣጣም ነው። በወቅቱ አሜሪካ እስራኤል ከሞሮኮ ጋር ግንኙነት እንድትመሠርት ካደረገው የአብርሃም ስምምነት ጋር በተያያዘ፤ ሞሮኮ በምዕራብ ሰሃራ ላይ ላላት የይገባኛል ጥያቄ እውቅና ሰጥታለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/03/1155425_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_4413170a241b79162ceb8cf4931b2db9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ ሞሮኮ በምዕራብ ሰሃራ ላይ ያላትን ሉዓላዊነት እንደምትደግፍ በድጋሚ አረጋገጡ
16:07 03.08.2025 (የተሻሻለ: 16:14 03.08.2025) ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ ሞሮኮ በምዕራብ ሰሃራ ላይ ያላትን ሉዓላዊነት እንደምትደግፍ በድጋሚ አረጋገጡ
በሁለተኛው የሥልጣን ዘመናቸው ስለጉዳዩ ለመጀመሪያ ጊዜ በግልጽ የተናገሩት ዶናልድ ትራምፕ፤ የሞሮኮ የራስ ገዝ አስተዳደር እቅድ ለረጅም ጊዜ ለዘለቀው ውዝግብ፤ “ብቸኛው መፍትሄ” መሆኑን ተናግረዋል። ይህ መልዕክት ለሞሮኮው ንጉስ መሐመድ ስድስተኛ መተላለፉን ኤምኤፒ የዜና ማሠራጫ ዘግቧል።
ትራምፕ “ዩናይትድ ስቴትስ...እውነተኛ፣ ተዓማኒ እና ተጨባጭ የራስ ገዝ አስተዳደር ሀሳብ ለውዝግቡ ፍትሐዊ እና ዘላቂ መፍትሄ ብቸኛ መሠረት ነው ብላ ትደግፋለች” ብለዋል።
የትራምፕ አቋም ከመጀመሪያው የሥልጣን ዘመናቸው ጋር የሚጣጣም ነው። በወቅቱ አሜሪካ እስራኤል ከሞሮኮ ጋር ግንኙነት እንድትመሠርት ካደረገው የአብርሃም ስምምነት ጋር በተያያዘ፤ ሞሮኮ በምዕራብ ሰሃራ ላይ ላላት የይገባኛል ጥያቄ እውቅና ሰጥታለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X