https://amh.sputniknews.africa
የቀድሞ የማሊ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙሳ ማራ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ወታደራዊውን መንግሥት ላይ በሠነዘሩት ትችት ታሰሩ
የቀድሞ የማሊ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙሳ ማራ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ወታደራዊውን መንግሥት ላይ በሠነዘሩት ትችት ታሰሩ
Sputnik አፍሪካ
የቀድሞ የማሊ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙሳ ማራ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ወታደራዊውን መንግሥት ላይ በሠነዘሩት ትችት ታሰሩ ሰኔ 28 ባሰፈሩት ጽሁፍ ምክንያት በተደጋጋሚ ለጥያቄ ከተጠሩ በኋላ፤ የሳይበር ወንጀል ክፍል መንግሥትን በማሳነስ እና ሀሰተኛ... 03.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-03T11:15+0300
2025-08-03T11:15+0300
2025-08-03T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/03/1153193_7:0:739:412_1920x0_80_0_0_2c3701aeae63cb1b1d45c2a212f5b7bf.jpg
የቀድሞ የማሊ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙሳ ማራ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ወታደራዊውን መንግሥት ላይ በሠነዘሩት ትችት ታሰሩ ሰኔ 28 ባሰፈሩት ጽሁፍ ምክንያት በተደጋጋሚ ለጥያቄ ከተጠሩ በኋላ፤ የሳይበር ወንጀል ክፍል መንግሥትን በማሳነስ እና ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ወንጅሏቸዋል። የፍርድ ሂደቱ ለመስከረም 20 ተቀጥሯል። ማራ እ.ኤ.አ በ2015 ለዘጠኝ ወራት የማሊ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/03/1153193_98:0:647:412_1920x0_80_0_0_5d26dc787debbafdf7966c84d9f781b6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቀድሞ የማሊ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙሳ ማራ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ወታደራዊውን መንግሥት ላይ በሠነዘሩት ትችት ታሰሩ
11:15 03.08.2025 (የተሻሻለ: 11:54 03.08.2025) የቀድሞ የማሊ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙሳ ማራ በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ወታደራዊውን መንግሥት ላይ በሠነዘሩት ትችት ታሰሩ
ሰኔ 28 ባሰፈሩት ጽሁፍ ምክንያት በተደጋጋሚ ለጥያቄ ከተጠሩ በኋላ፤ የሳይበር ወንጀል ክፍል መንግሥትን በማሳነስ እና ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ወንጅሏቸዋል።
የፍርድ ሂደቱ ለመስከረም 20 ተቀጥሯል።
ማራ እ.ኤ.አ በ2015 ለዘጠኝ ወራት የማሊ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X