https://amh.sputniknews.africa
"ሩሲያ ከማሸነፍ የሚያግዳት ነገር የለም" - ካሜሩናዊው የፋይናንስ ተንታኝ
"ሩሲያ ከማሸነፍ የሚያግዳት ነገር የለም" - ካሜሩናዊው የፋይናንስ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
"ሩሲያ ከማሸነፍ የሚያግዳት ነገር የለም" - ካሜሩናዊው የፋይናንስ ተንታኝ የአፍሪካ ማንሠራራት ንቅናቄ ፕሬዝዳንት ፖል ኤላ የዩክሬን የሰላም ቅድመ ሁኔታዎች ተግባራዊ ሊሆኑ የሚችሉ አይደሉም በማለት፤ የቤላሩስ ሉካሼንኮ ከፑቲን ጋር ባደረጉት ስብሰባ... 03.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-03T10:42+0300
2025-08-03T10:42+0300
2025-08-03T11:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/03/1152561_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_8fd29405e84e10aaa25043566d675c16.jpg
"ሩሲያ ከማሸነፍ የሚያግዳት ነገር የለም" - ካሜሩናዊው የፋይናንስ ተንታኝ የአፍሪካ ማንሠራራት ንቅናቄ ፕሬዝዳንት ፖል ኤላ የዩክሬን የሰላም ቅድመ ሁኔታዎች ተግባራዊ ሊሆኑ የሚችሉ አይደሉም በማለት፤ የቤላሩስ ሉካሼንኮ ከፑቲን ጋር ባደረጉት ስብሰባ ላይ የተናገሩትን ሃሳብ አስተጋብተዋል። "የሩሲያ ተሳትፎ ደረጃን ከሁሉም ተያያዥ ወጪዎች ሰብዓዊ፣ ቁሳዊ እና የፋይናንስ ኢንቨስትመንቶች እንዲሁም የጂኦፖለቲካዊ እና የጂኦስትራቴጂያዊ ዓላማዎች ጋር ሲታይ፤ ሩሲያ በቀላሉ ታቆማለች ብሎ ማሰብ ቅዠት ነው።" ባለሙያው አክለውም ሩሲያ ያስቀመጠችውን ቅድመ ሁኔታ ቀይራ አታውቅም፤ የጦርነቱ መቀጠልም "የምዕራቡ ዓለም ተንኮል" ውጤት ነው ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"ዘላቂ ሰላም ማግኘት ከፈለጉ የምዕራቡ ዓለም እና ዩክሬን የሩሲያን አቋም ማወቅ እና ማክበር አለባቸው" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/03/1152561_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_99872bcca21286aea6632e49498ae37f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"ሩሲያ ከማሸነፍ የሚያግዳት ነገር የለም" - ካሜሩናዊው የፋይናንስ ተንታኝ
10:42 03.08.2025 (የተሻሻለ: 11:04 03.08.2025) "ሩሲያ ከማሸነፍ የሚያግዳት ነገር የለም" - ካሜሩናዊው የፋይናንስ ተንታኝ
የአፍሪካ ማንሠራራት ንቅናቄ ፕሬዝዳንት ፖል ኤላ የዩክሬን የሰላም ቅድመ ሁኔታዎች ተግባራዊ ሊሆኑ የሚችሉ አይደሉም በማለት፤ የቤላሩስ ሉካሼንኮ ከፑቲን ጋር ባደረጉት ስብሰባ ላይ የተናገሩትን ሃሳብ አስተጋብተዋል።
"የሩሲያ ተሳትፎ ደረጃን ከሁሉም ተያያዥ ወጪዎች ሰብዓዊ፣ ቁሳዊ እና የፋይናንስ ኢንቨስትመንቶች እንዲሁም የጂኦፖለቲካዊ እና የጂኦስትራቴጂያዊ ዓላማዎች ጋር ሲታይ፤ ሩሲያ በቀላሉ ታቆማለች ብሎ ማሰብ ቅዠት ነው።"
ባለሙያው አክለውም ሩሲያ ያስቀመጠችውን ቅድመ ሁኔታ ቀይራ አታውቅም፤ የጦርነቱ መቀጠልም "የምዕራቡ ዓለም ተንኮል" ውጤት ነው ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ዘላቂ ሰላም ማግኘት ከፈለጉ የምዕራቡ ዓለም እና ዩክሬን የሩሲያን አቋም ማወቅ እና ማክበር አለባቸው" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X