በጊኒ ኮናክሪ በተከሰተው ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ በትንሹ 10 ሰዎች ሞቱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበጊኒ ኮናክሪ በተከሰተው ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ በትንሹ 10 ሰዎች ሞቱ
በጊኒ ኮናክሪ በተከሰተው ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ በትንሹ 10 ሰዎች ሞቱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.08.2025
ሰብስክራይብ

በጊኒ ኮናክሪ በተከሰተው ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ በትንሹ 10 ሰዎች ሞቱ

መንግሥት ባወጣው መግለጫ ረቡዕ ምሽት የዘነበዉ ከባድ ዝናብ በከተማዋ ከፍተኛ የንብረት ውድመት አድርሷል ሲል ገልጿል።

መግለጫው አክሎም “ለተጎጂ ቤተሰቦች እና ለተፈናቀሉ ሰዎች አስፈላጊውን እርዳታ እንዲያደርጉ እንዲሁም የመከላከል እና የአደጋ ጊዜ ምላሽ እርምጃዎችን እንዲያጠናክሩ ለሚመለከታቸው ባለሥልጣናት ትዕዛዝ ተሰጥቷል” ብሏል።

የሀገሪቱ የሜትሮሎጂ ኤጀንሲ እንዳስታወቀው ከፍተኛ ነጎድጓዳማ ዝናብ እስከ ቅዳሜ ድረስ በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች የሚቀጥል ሲሆን ኮናክሪ እና ሌሎች በርካታ ከተሞች በብዛት ሊጠቁ እንደሚችሉ አስጠንቅቋል።

ኤጀንሲው “በእነዚህ አካባቢዎች ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ ሊከሰት ይችላል” ሲል አሳስቧል።

ባለንበት ወር በምዕራብ አፍሪካ ከፍተኛ ዝናብ የተመዘገበ ሲሆን ይህም በሴኔጋል፣ በጋምቢያ እና በጊኒ የጎርፍ አደጋ አስከትሏል።

ከማህበራዊ የትስስር ገጾች የተገኙ ቪዲዮዎች

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በጊኒ ኮናክሪ በተከሰተው ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ በትንሹ 10 ሰዎች ሞቱ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በጊኒ ኮናክሪ በተከሰተው ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ በትንሹ 10 ሰዎች ሞቱ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በጊኒ ኮናክሪ በተከሰተው ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ በትንሹ 10 ሰዎች ሞቱ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0