https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያዊው አርቲስት ቴዎድሮስ አበባው በፑሽኪን ማዕከል ሥራውን አቀረበ
ኢትዮጵያዊው አርቲስት ቴዎድሮስ አበባው በፑሽኪን ማዕከል ሥራውን አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያዊው አርቲስት ቴዎድሮስ አበባው በፑሽኪን ማዕከል ሥራውን አቀረበከታዋቂው የረፒን ጥበብ አካዳሚ በቅርቡ የተመረቀው ኢትዮጵያዊው ሰዓሊ በጥበብ ሥራዎቹ ለብዙ ዓመታት የዘለቀውን የኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባሕል ትስስር የማጠናከር ግብ... 01.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-01T15:48+0300
2025-08-01T15:48+0300
2025-08-01T15:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/01/1135590_0:208:540:512_1920x0_80_0_0_906a61d1a78a0b05aeb3570ab87b80ad.jpg
ኢትዮጵያዊው አርቲስት ቴዎድሮስ አበባው በፑሽኪን ማዕከል ሥራውን አቀረበከታዋቂው የረፒን ጥበብ አካዳሚ በቅርቡ የተመረቀው ኢትዮጵያዊው ሰዓሊ በጥበብ ሥራዎቹ ለብዙ ዓመታት የዘለቀውን የኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባሕል ትስስር የማጠናከር ግብ አንግቧል፡፡በሩሲያ ስላገኘው ትምህርት ሲናገር፤ “በሩሲያ የቀሰምኩት እውቀት ከዲሲፕሊን፣ ቴክኒካዊ ክህሎት፣ እዚህ ከመምጣቴ በፊት ከነበረኝ ሃሳብ እና ሕልም እንዲሁም ወደፊት ለመሥራት ካቀድኳቸው የጥበብ ሥራዎች አንጻር ሙሉ እንደሆን አድርጎኛል፡፡ ይህን እድል በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ” ሲል ለስፑትኒክ አፍሪካ በላከው መለዕክት ተናግሯል፡፡ቴዎድሮስ በቅርቡ በ ”ከአፍሪካ እይታ” ምድብ የ “ዩናይትድ ታለንት 2024” ውድድርን አሸንፏል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያዊው አርቲስት ቴዎድሮስ አበባው በፑሽኪን ማዕከል ሥራውን አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያዊው አርቲስት ቴዎድሮስ አበባው በፑሽኪን ማዕከል ሥራውን አቀረበ
2025-08-01T15:48+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/01/1135590_0:158:540:563_1920x0_80_0_0_3038f8139b194c41f9d04cbdf8075c58.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያዊው አርቲስት ቴዎድሮስ አበባው በፑሽኪን ማዕከል ሥራውን አቀረበ
15:48 01.08.2025 (የተሻሻለ: 15:54 01.08.2025) ኢትዮጵያዊው አርቲስት ቴዎድሮስ አበባው በፑሽኪን ማዕከል ሥራውን አቀረበ
ከታዋቂው የረፒን ጥበብ አካዳሚ በቅርቡ የተመረቀው ኢትዮጵያዊው ሰዓሊ በጥበብ ሥራዎቹ ለብዙ ዓመታት የዘለቀውን የኢትዮጵያ እና ሩሲያ የባሕል ትስስር የማጠናከር ግብ አንግቧል፡፡
በሩሲያ ስላገኘው ትምህርት ሲናገር፤ “በሩሲያ የቀሰምኩት እውቀት ከዲሲፕሊን፣ ቴክኒካዊ ክህሎት፣ እዚህ ከመምጣቴ በፊት ከነበረኝ ሃሳብ እና ሕልም እንዲሁም ወደፊት ለመሥራት ካቀድኳቸው የጥበብ ሥራዎች አንጻር ሙሉ እንደሆን አድርጎኛል፡፡ ይህን እድል በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ” ሲል ለስፑትኒክ አፍሪካ በላከው መለዕክት ተናግሯል፡፡
ቴዎድሮስ በቅርቡ በ ”ከአፍሪካ እይታ” ምድብ የ “ዩናይትድ ታለንት 2024” ውድድርን አሸንፏል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X