ፑቲን ሩሲያ በዩክሬን ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላም ትፈልጋለች ብለዋል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን ሩሲያ በዩክሬን ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላም ትፈልጋለች ብለዋል
ፑቲን ሩሲያ በዩክሬን ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላም ትፈልጋለች ብለዋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.08.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን ሩሲያ በዩክሬን ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላም ትፈልጋለች ብለዋል

የቭላድሚር ፑቲን ቁልፍ መግለጫዎች፡-

▪የዩክሬን የሉዓላዊነት እጦት አሳፋሪ ነው፣

▪ድርድር ሁል ጊዜ ተፈላጊ እና አስፈላጊ ነው፤ "በተለይ ለሰላም ፍላጎቱ ካለ”፣

▪ኪዬቭ ከሞስኮ ጋር ለመነጋገር ገና እንዳልሆነ ካመነች፤ ሩሲያ መጠበቅ አይገዳትም፣

▪ሩሲያ የመጀመሪያውን ተከታታይ የኦሬሽኒክ ሚሳኤል አምርታ ጦር ኃይሏን አስታጥቃለች፣

▪የዩክሬን ፀረ-ሙስና ተቋማት በ10 ዓመታት ቆይታቸው የውጤታማነት ደርጃቸው ዜሮ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0