https://amh.sputniknews.africa
ብሔራዊ የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ የፋይናንስ ተቋማት አርሶ አደሩን ለማበደር የነበረባቸውን የመረጃ ክፍተት ይደፍናል - የግሪን አግሮ ሶሉሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር
ብሔራዊ የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ የፋይናንስ ተቋማት አርሶ አደሩን ለማበደር የነበረባቸውን የመረጃ ክፍተት ይደፍናል - የግሪን አግሮ ሶሉሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር
Sputnik አፍሪካ
ብሔራዊ የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ የፋይናንስ ተቋማት አርሶ አደሩን ለማበደር የነበረባቸውን የመረጃ ክፍተት ይደፍናል - የግሪን አግሮ ሶሉሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር አብርሃም እንድርያስ ፍኖተ ካርታው ለፋይናንስ ተቋማት አስፈላጊውን መረጃ... 31.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-31T19:17+0300
2025-07-31T19:17+0300
2025-07-31T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1f/1126559_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_e45c45dd46a775af7fb4e2d1ae728a55.jpg
ብሔራዊ የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ የፋይናንስ ተቋማት አርሶ አደሩን ለማበደር የነበረባቸውን የመረጃ ክፍተት ይደፍናል - የግሪን አግሮ ሶሉሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር አብርሃም እንድርያስ ፍኖተ ካርታው ለፋይናንስ ተቋማት አስፈላጊውን መረጃ በአንድ ቋት በማቅረብ፤ አርሶ አደሩ የፋይናንስ አቅርቦት ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆን እንደሚያስችለውም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "አብዛኞቹ አነስተኛ ገበሬዎች ለፋይናንስ ተቋማት አይታዩም። እነርሱ የተገለሉት የማይታመኑ ስለሆኑ ሳይሆን ከመሬት እንዲሁም ከብድር እና ከግብይት ጋር የተያያዙ መረጃዎች ስለማይገኙ ነው። አሁን ግን የፉይናንስ ተቋማት ከፍኖተ ካርታው አስፈላጊውን ሰነዶች እና መረጃዎች ማግኘት ይችላሉ" ብለዋል። ፍኖተ ካርታው ከፈረንጆቹ 2025 አስከ 2030 ለአምስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑ ተመላክቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ብሔራዊ የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ የፋይናንስ ተቋማት አርሶ አደሩን ለማበደር የነበረባቸውን የመረጃ ክፍተት ይደፍናል - የግሪን አግሮ ሶሉሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር
Sputnik አፍሪካ
ብሔራዊ የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ የፋይናንስ ተቋማት አርሶ አደሩን ለማበደር የነበረባቸውን የመረጃ ክፍተት ይደፍናል - የግሪን አግሮ ሶሉሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር
2025-07-31T19:17+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1f/1126559_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_1f914119bded37ba37427565917e0a39.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ብሔራዊ የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ የፋይናንስ ተቋማት አርሶ አደሩን ለማበደር የነበረባቸውን የመረጃ ክፍተት ይደፍናል - የግሪን አግሮ ሶሉሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር
19:17 31.07.2025 (የተሻሻለ: 19:54 31.07.2025) ብሔራዊ የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ የፋይናንስ ተቋማት አርሶ አደሩን ለማበደር የነበረባቸውን የመረጃ ክፍተት ይደፍናል - የግሪን አግሮ ሶሉሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር
አብርሃም እንድርያስ ፍኖተ ካርታው ለፋይናንስ ተቋማት አስፈላጊውን መረጃ በአንድ ቋት በማቅረብ፤ አርሶ አደሩ የፋይናንስ አቅርቦት ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆን እንደሚያስችለውም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"አብዛኞቹ አነስተኛ ገበሬዎች ለፋይናንስ ተቋማት አይታዩም። እነርሱ የተገለሉት የማይታመኑ ስለሆኑ ሳይሆን ከመሬት እንዲሁም ከብድር እና ከግብይት ጋር የተያያዙ መረጃዎች ስለማይገኙ ነው። አሁን ግን የፉይናንስ ተቋማት ከፍኖተ ካርታው አስፈላጊውን ሰነዶች እና መረጃዎች ማግኘት ይችላሉ" ብለዋል።
ፍኖተ ካርታው ከፈረንጆቹ 2025 አስከ 2030 ለአምስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑ ተመላክቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X