https://amh.sputniknews.africa
ኒካራጓ ለአራት ክልሎች የሩሲያ አካልነት እውቅና ሰጠች
ኒካራጓ ለአራት ክልሎች የሩሲያ አካልነት እውቅና ሰጠች
Sputnik አፍሪካ
ኒካራጓ ለአራት ክልሎች የሩሲያ አካልነት እውቅና ሰጠች ኒካራጓ ለዶኔስክ እና ሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊኮች እንዲሁም ለዛፖሮዢዬ እና ሄርሶን ክልሎች የሩሲያ ግዛትነት እውቅና መስጠቷን ኤል 19 ዲጂታል ዘግቧል፡፡ የኒካራጓ ጥምር ፕሬዝዳንቶች ዳንኤል... 31.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-31T15:16+0300
2025-07-31T15:16+0300
2025-07-31T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1f/1119390_1:0:739:415_1920x0_80_0_0_025cbe1f0d5479da76a1fac5a571d8a3.jpg
ኒካራጓ ለአራት ክልሎች የሩሲያ አካልነት እውቅና ሰጠች ኒካራጓ ለዶኔስክ እና ሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊኮች እንዲሁም ለዛፖሮዢዬ እና ሄርሶን ክልሎች የሩሲያ ግዛትነት እውቅና መስጠቷን ኤል 19 ዲጂታል ዘግቧል፡፡ የኒካራጓ ጥምር ፕሬዝዳንቶች ዳንኤል ኦርቴጋ እና ሮዛሪዮ ሙሪሎ፤ “የኒካራጓ መንግሥት እና ሕዝብ ሩሲያ በኔቶ በሚመራው የዩክሬን ናዚያዊነት ላይ ለምታደርገው ጠንካራ ትግል እውቀና ይሰጣሉ፤ በፅናትም ይደግፉታል” ሲሉ ለፑቲን በላኩት መልዕክት አስታውቀዋል፡፡ለሩሲያ ሕዝብ እና ለዓለም ሰላም ሲዋደቁ የሚወዷቸውን ላጡ ሩሲያውያን ቤተሰቦችም አጋርነታቸውን ገልፀዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1f/1119390_93:0:646:415_1920x0_80_0_0_6b11a97087732deace11b44f3a99a73b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኒካራጓ ለአራት ክልሎች የሩሲያ አካልነት እውቅና ሰጠች
15:16 31.07.2025 (የተሻሻለ: 15:24 31.07.2025) ኒካራጓ ለአራት ክልሎች የሩሲያ አካልነት እውቅና ሰጠች
ኒካራጓ ለዶኔስክ እና ሉሃንስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊኮች እንዲሁም ለዛፖሮዢዬ እና ሄርሶን ክልሎች የሩሲያ ግዛትነት እውቅና መስጠቷን ኤል 19 ዲጂታል ዘግቧል፡፡
የኒካራጓ ጥምር ፕሬዝዳንቶች ዳንኤል ኦርቴጋ እና ሮዛሪዮ ሙሪሎ፤ “የኒካራጓ መንግሥት እና ሕዝብ ሩሲያ በኔቶ በሚመራው የዩክሬን ናዚያዊነት ላይ ለምታደርገው ጠንካራ ትግል እውቀና ይሰጣሉ፤ በፅናትም ይደግፉታል” ሲሉ ለፑቲን በላኩት መልዕክት አስታውቀዋል፡፡
ለሩሲያ ሕዝብ እና ለዓለም ሰላም ሲዋደቁ የሚወዷቸውን ላጡ ሩሲያውያን ቤተሰቦችም አጋርነታቸውን ገልፀዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X