https://amh.sputniknews.africa
አርሶ እና አርብቶ አደሮች ያለ ተያዥ ከባንኮች ብድር የሚያገኙበት አሠራር አየተመቻቸ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ገለፁ
አርሶ እና አርብቶ አደሮች ያለ ተያዥ ከባንኮች ብድር የሚያገኙበት አሠራር አየተመቻቸ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
አርሶ እና አርብቶ አደሮች ያለ ተያዥ ከባንኮች ብድር የሚያገኙበት አሠራር አየተመቻቸ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ገለፁ ሚኒስትሩ ብሔራዊ የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ፤ ቋሚ ንብረታቸው ለተመዘገበ አርሶ እና አርብቶ አደሮች... 31.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-31T14:44+0300
2025-07-31T14:44+0300
2025-07-31T14:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1f/1119177_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_761f494b7be8303c3a00f85176fc501d.jpg
አርሶ እና አርብቶ አደሮች ያለ ተያዥ ከባንኮች ብድር የሚያገኙበት አሠራር አየተመቻቸ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ገለፁ ሚኒስትሩ ብሔራዊ የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ፤ ቋሚ ንብረታቸው ለተመዘገበ አርሶ እና አርብቶ አደሮች ሥራቸውን መደገፍ የሚያስችል የፋይናንስ አቅም እንደሚፈጥርም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። "ፋይናንስ ማለት ለአርሶ አደሩ ማዳበሪያ፣ ትራክተር እና ኮምባይነር የመግዣ ጉዳይ ነው። በዚህም ፍኖተ ካርታው አርሶ እና አርብቶ አደሩ የምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን በወቅቱ ገዝቶ መጠቀም እንዲችል እንዲሁም ወደ ሜካናይዜድ ግብርና እንዲገባ ትልቅ አቅም ይፈጥራል" ብለዋል። ይፋ የተደረገው የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ በግብርና ሚኒስቴር እና በብሔራዊ ባንክ የጋራ ትብብር የተዘጋጀ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አርሶ እና አርብቶ አደሮች ያለ ተያዥ ከባንኮች ብድር የሚያገኙበት አሠራር አየተመቻቸ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
አርሶ እና አርብቶ አደሮች ያለ ተያዥ ከባንኮች ብድር የሚያገኙበት አሠራር አየተመቻቸ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ገለፁ
2025-07-31T14:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1f/1119177_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_56bdbfdfea6a3d2b5b7d8c1ed5511414.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አርሶ እና አርብቶ አደሮች ያለ ተያዥ ከባንኮች ብድር የሚያገኙበት አሠራር አየተመቻቸ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ገለፁ
14:44 31.07.2025 (የተሻሻለ: 14:54 31.07.2025) አርሶ እና አርብቶ አደሮች ያለ ተያዥ ከባንኮች ብድር የሚያገኙበት አሠራር አየተመቻቸ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ገለፁ
ሚኒስትሩ ብሔራዊ የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ፤ ቋሚ ንብረታቸው ለተመዘገበ አርሶ እና አርብቶ አደሮች ሥራቸውን መደገፍ የሚያስችል የፋይናንስ አቅም እንደሚፈጥርም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"ፋይናንስ ማለት ለአርሶ አደሩ ማዳበሪያ፣ ትራክተር እና ኮምባይነር የመግዣ ጉዳይ ነው። በዚህም ፍኖተ ካርታው አርሶ እና አርብቶ አደሩ የምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን በወቅቱ ገዝቶ መጠቀም እንዲችል እንዲሁም ወደ ሜካናይዜድ ግብርና እንዲገባ ትልቅ አቅም ይፈጥራል" ብለዋል።
ይፋ የተደረገው የግብርና ፋይናንስ ትግበራ ፍኖተ ካርታ በግብርና ሚኒስቴር እና በብሔራዊ ባንክ የጋራ ትብብር የተዘጋጀ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X