ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በዓለም ዓቀፍ መድረኮች ላይ የጋራ አጀንዳዎችን ለማራመድ ከመግባባት ደረሱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በዓለም ዓቀፍ መድረኮች ላይ የጋራ አጀንዳዎችን ለማራመድ ከመግባባት ደረሱ
ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በዓለም ዓቀፍ መድረኮች ላይ የጋራ አጀንዳዎችን ለማራመድ ከመግባባት ደረሱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 31.07.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በዓለም ዓቀፍ መድረኮች ላይ የጋራ አጀንዳዎችን ለማራመድ ከመግባባት ደረሱ

ከፍተኛ የኢትዮጵያ ልዑክ በመምራት በአልጄሪያ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ከአልጄሪያ የውጭ ጉዳይ እና በባሕር ማዶ የሚኖሩ ማኅበረሰብ ሚኒስትር አሕመድ አጣፍ ጋር መወያየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው በቅርቡ በአዲስ አበባ በተካሄደው የሁለቱ ሀገራት 5ኛው የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ወቅት መግባባት ላይ የተደረሰባቸውን ጉዳዮች የአፈፃፀም ሂደት ገምግመዋል፡፡

ሚኒስትሮቹ የተወያዩባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች፦

የኢትዮጵያ እና አልጄሪያን ስትራቴጂካዊ ትብብር ማሳደግ፣

በአፍሪካ እንዲሁም በዓለም ዓቀፍ መድረኮች የጋራ አጀንዳዎችን ማራመድ፣

ለአፍሪካ ኅብረት መጠናከር እና አፍሪካ በዓለም መድረክ ያላትን ሚና ማጎልበት፣

በንግድ፣ በኢንቨትመንት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በትምህርት መስኮች ግንኙነትታቸውን ማጠናከር፡፡

ሀገራቱ ከስትራቴጂካዊ ግንኙነቶቻቸው የጋራ ተጠቃሚ ለመሆን እንደሚሠሩ መግባባት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0