ቻይና በፍጥነት በማደግ ላይ ያለች የኢትዮጵያ ቡና ገበያ መዳረሻ ሆናለች ተባለ
18:23 30.07.2025 (የተሻሻለ: 18:44 30.07.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ቻይና በፍጥነት በማደግ ላይ ያለች የኢትዮጵያ ቡና ገበያ መዳረሻ ሆናለች ተባለ
የሀገራቱ የዲፕሎማሲ እና የንግድ ግንኙነት እያደገ መመጣቱን ተከትሎ ባለፉት አሥር ዓመታት ቻይና የምታስገባው የኢትዮጵያ ቡና በአስር እጥፍ አድጓል፡፡
በ2023/24 የበጀት ዓመት ኢትዮጵያ ከ11 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለቻይና በመላክ 70 ሚሊየን ዶላር አስገብታለች፡፡ በ2020 ለቻይና የተላከው ቡና ከ4 ሺህ ቶን ያልተሻገረ ነበር፡፡
ቻይና የኢትዮጵያን ቡና እንድትጠማ ያደረጉ ገፊ ምክንያቶች፦
በ2030 4.47 ቢሊየን ዶላር ይደርሳል ተብሎ የሚጠበቀው አዳጊው የቻይና የቡና ገበያ፣
በመጣው መካከለኛ መደብ እና እንደ ሻንጋይ፣ ጓንዡ እና ቤጂንግ ባሉ ከተሞች የልዩ ቡና ፍላጎት መጨመር፣
ባለፉት ሦስት ዓመታት ኢትዮጵያ ለቻይና ያቀረበችው ቡና በየዓመቱ 27 በመቶ አማካይ ምጣኔ እድገት አለው፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X