https://amh.sputniknews.africa/20250730/1110576.html
የጋናው ፕሬዝዳንት አካታች አስተዳደር እና የዜጎች መብቶች ጥበቃ ከቃል ይልቅ በተግባር እንዲገለፅ ጠየቁ
የጋናው ፕሬዝዳንት አካታች አስተዳደር እና የዜጎች መብቶች ጥበቃ ከቃል ይልቅ በተግባር እንዲገለፅ ጠየቁ
Sputnik አፍሪካ
የጋናው ፕሬዝዳንት አካታች አስተዳደር እና የዜጎች መብቶች ጥበቃ ከቃል ይልቅ በተግባር እንዲገለፅ ጠየቁጆን ድራማኒ ማሐማ፤ እነዚህ ምሰሶዎች ለአፍሪካ መንግሥታት ቅቡልነት ወሳኝ መሆናቸውን በ13ኛው የአፍሪካ ሕብረት የዲሞክራሲ፣ የሰብዓዊ መብቶች እና... 30.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-30T17:10+0300
2025-07-30T17:10+0300
2025-07-30T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1e/1110422_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_a2b099ab4a78ed06f19b88b5560ac64e.jpg
የጋናው ፕሬዝዳንት አካታች አስተዳደር እና የዜጎች መብቶች ጥበቃ ከቃል ይልቅ በተግባር እንዲገለፅ ጠየቁጆን ድራማኒ ማሐማ፤ እነዚህ ምሰሶዎች ለአፍሪካ መንግሥታት ቅቡልነት ወሳኝ መሆናቸውን በ13ኛው የአፍሪካ ሕብረት የዲሞክራሲ፣ የሰብዓዊ መብቶች እና የአስተዳደር ከፍተኛ የምክክር መደረክ ላይ ተናገረዋል፡፡"የሲቪክ ምህዳራችንን ለመጠበቅ በሁሉም አባል ሀገራት ላይ አስገዳጅ የሕግ ማዕቀፎች እንዲኖሩ ይህ ምክክር በጽናት እንዲቆም አሳስባለሁ። የወጣቶች፣ የሴቶች እና የተገለሉ ቡድኖች ድምጽ መደመጥ እና መጠበቅ አለበት" ነው ያሉት።ፕሬዝዳንቱ አክለውም፤ ወጣቶች "ትዕግሥት እያጡ" እንዲሁም በአፍሪካ የወደፊት እጣ ፈንታ "ዕድል እና ድርሻ" እንዲኖራቸው እየጠየቁ በመሆኑ፤ ተጨባጭ እርምጃ ለመውሰድ የአፍሪካ መሪዎች "ከቅንጡ ንግግሮች" ተሻግረው እንዲጓዙ ጠይቀዋል፡፡ “የዲሞክራሲ ተቋማቶቻችን ዜጎቻቸን የሚረዱትን እና የሚያምኑትን ቁንቋ ይናገሩ” ሲሉም አጽንዖት ሰጠተዋል፡፡ የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሣሕለወርቅ ዘውዴ በምክክሩ ላይ ተሳትፈዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የጋናው ፕሬዝዳንት አካታች አስተዳደር እና የዜጎች መብቶች ጥበቃ ከቃል ይልቅ በተግባር እንዲገለፅ ጠየቁ
Sputnik አፍሪካ
የጋናው ፕሬዝዳንት አካታች አስተዳደር እና የዜጎች መብቶች ጥበቃ ከቃል ይልቅ በተግባር እንዲገለፅ ጠየቁ
2025-07-30T17:10+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1e/1110422_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_826b5c5c503f4c2c5d17456d7be801b4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጋናው ፕሬዝዳንት አካታች አስተዳደር እና የዜጎች መብቶች ጥበቃ ከቃል ይልቅ በተግባር እንዲገለፅ ጠየቁ
17:10 30.07.2025 (የተሻሻለ: 17:14 30.07.2025) የጋናው ፕሬዝዳንት አካታች አስተዳደር እና የዜጎች መብቶች ጥበቃ ከቃል ይልቅ በተግባር እንዲገለፅ ጠየቁ
ጆን ድራማኒ ማሐማ፤ እነዚህ ምሰሶዎች ለአፍሪካ መንግሥታት ቅቡልነት ወሳኝ መሆናቸውን በ13ኛው የአፍሪካ ሕብረት የዲሞክራሲ፣ የሰብዓዊ መብቶች እና የአስተዳደር ከፍተኛ የምክክር መደረክ ላይ ተናገረዋል፡፡
"የሲቪክ ምህዳራችንን ለመጠበቅ በሁሉም አባል ሀገራት ላይ አስገዳጅ የሕግ ማዕቀፎች እንዲኖሩ ይህ ምክክር በጽናት እንዲቆም አሳስባለሁ። የወጣቶች፣ የሴቶች እና የተገለሉ ቡድኖች ድምጽ መደመጥ እና መጠበቅ አለበት" ነው ያሉት።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም፤ ወጣቶች "ትዕግሥት እያጡ" እንዲሁም በአፍሪካ የወደፊት እጣ ፈንታ "ዕድል እና ድርሻ" እንዲኖራቸው እየጠየቁ በመሆኑ፤ ተጨባጭ እርምጃ ለመውሰድ የአፍሪካ መሪዎች "ከቅንጡ ንግግሮች" ተሻግረው እንዲጓዙ ጠይቀዋል፡፡
“የዲሞክራሲ ተቋማቶቻችን ዜጎቻቸን የሚረዱትን እና የሚያምኑትን ቁንቋ ይናገሩ” ሲሉም አጽንዖት ሰጠተዋል፡፡
የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሣሕለወርቅ ዘውዴ በምክክሩ ላይ ተሳትፈዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X