https://amh.sputniknews.africa
ቤላሩስ አስፈላጊ የምህንድስና ምርቶችን ለኢትዮጵያ ለማቅረብ ዝግጁ ናት - ሉካሼንኮ
ቤላሩስ አስፈላጊ የምህንድስና ምርቶችን ለኢትዮጵያ ለማቅረብ ዝግጁ ናት - ሉካሼንኮ
Sputnik አፍሪካ
ቤላሩስ አስፈላጊ የምህንድስና ምርቶችን ለኢትዮጵያ ለማቅረብ ዝግጁ ናት - ሉካሼንኮ የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንድር ሉካሼንኮ ሀገራቸው ወሳኝ ቴክኖሎጂዎችን ለኢትዮጵያ ለማሸጋገር እና በእነዚሁ ቴክኖሎጂዎች ዜጎቿን ለማሠልጠን ዝግጁ መሆኗን ከኢትዮጵያ... 29.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-29T14:37+0300
2025-07-29T14:37+0300
2025-07-29T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1d/1096668_0:31:1200:706_1920x0_80_0_0_f6e13ec1211456871778f7d27f4c9ddb.jpg
ቤላሩስ አስፈላጊ የምህንድስና ምርቶችን ለኢትዮጵያ ለማቅረብ ዝግጁ ናት - ሉካሼንኮ የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንድር ሉካሼንኮ ሀገራቸው ወሳኝ ቴክኖሎጂዎችን ለኢትዮጵያ ለማሸጋገር እና በእነዚሁ ቴክኖሎጂዎች ዜጎቿን ለማሠልጠን ዝግጁ መሆኗን ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ጋር በነበራቸው ስብሰባ ላይ ተናገረዋል፡፡ ፕሬዝዳንቱ “ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪካ ለኛ በጣም አስፈላጊ ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷ ናት፡፡ ከሶቪዬት ዘመን ጀምሮ መልካም ትውስታዎች እና ለወደፊት ትብብር መልካም ተስፋዎች አሉን፡፡ ለእናንተም ጠቃሚ ሆነን እንገኝ ዘንድ፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ለራሳችን የሚሆን ቦታ እናማትራለን” ብለዋል፡፡ ለሥራ ጉብኝት ቤላሩስ የሚገኙት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተላከ መልዕክትም አድርሰዋል፡፡ ከቤላሩስ የመንግሥት ሚዲያ የተገኘ ምሥልበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1d/1096668_110:0:1091:736_1920x0_80_0_0_fdfb5f879c102f4a2558d34ebb0e7926.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቤላሩስ አስፈላጊ የምህንድስና ምርቶችን ለኢትዮጵያ ለማቅረብ ዝግጁ ናት - ሉካሼንኮ
14:37 29.07.2025 (የተሻሻለ: 14:44 29.07.2025) ቤላሩስ አስፈላጊ የምህንድስና ምርቶችን ለኢትዮጵያ ለማቅረብ ዝግጁ ናት - ሉካሼንኮ
የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንድር ሉካሼንኮ ሀገራቸው ወሳኝ ቴክኖሎጂዎችን ለኢትዮጵያ ለማሸጋገር እና በእነዚሁ ቴክኖሎጂዎች ዜጎቿን ለማሠልጠን ዝግጁ መሆኗን ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ጋር በነበራቸው ስብሰባ ላይ ተናገረዋል፡፡
ፕሬዝዳንቱ “ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪካ ለኛ በጣም አስፈላጊ ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷ ናት፡፡ ከሶቪዬት ዘመን ጀምሮ መልካም ትውስታዎች እና ለወደፊት ትብብር መልካም ተስፋዎች አሉን፡፡ ለእናንተም ጠቃሚ ሆነን እንገኝ ዘንድ፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ለራሳችን የሚሆን ቦታ እናማትራለን” ብለዋል፡፡
ለሥራ ጉብኝት ቤላሩስ የሚገኙት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተላከ መልዕክትም አድርሰዋል፡፡
ከቤላሩስ የመንግሥት ሚዲያ የተገኘ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X