ክሬምሊን የሩሲያ እና አሜሪካን የሁለትዮሽ ግንኙነት የማሻሻል ሂደት እንደተቀዛቀዘ ፔስኮቭ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱክሬምሊን የሩሲያ እና አሜሪካን የሁለትዮሽ ግንኙነት የማሻሻል ሂደት እንደተቀዛቀዘ ፔስኮቭ ተናገሩ
ክሬምሊን የሩሲያ እና አሜሪካን የሁለትዮሽ ግንኙነት የማሻሻል ሂደት እንደተቀዛቀዘ ፔስኮቭ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.07.2025
ሰብስክራይብ

ክሬምሊን የሩሲያ እና አሜሪካን የሁለትዮሽ ግንኙነት የማሻሻል ሂደት እንደተቀዛቀዘ ፔስኮቭ ተናገሩ

የክሬምሊን ቃል አቀባይ የሰጧቸው ዋና ዋና መግለጫዎች፦

🟠 በሩሲያ እና በአሜሪካ መካከል ያለውን ግንኙነት የማሻሻል ሂደት "ጥሩም መጥፎም" ሳይሆን ቀጥሏል፤ ሞስኮ በዚህ ጉዳይ ላይ የበለጠ ለውጥ ማየት ትፈልጋለች፡፡

🟠 በሩሲያ እና በአሜሪካ መካከል የኒው ስታርት (የኒውክሌር ቀነሳ) ስምምነትን ማራዘም በተመለከተ ምንም አይነት ግንኙነት እየተደረገ አይደለም፤ ሂደቱ በባይደን ፕሬዝዳንትነት ዘመን ተስተጓጉሏል፡፡

🟠 በአውሮፓ ሩሲያን እንደ ጠላት የማሳየት ሥራ ቀጥሏል፡፡ ጀርመን በአውሮፓ ፀረ-ሩሲያዊነትን በማፋፋም የመሪነት ሚና እየተጫወተች ነው፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0