https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ባለፉት 10 ዓመታት ሚሊየኖችን ከድህነት እንዳወጣች የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ተናገሩ
ኢትዮጵያ ባለፉት 10 ዓመታት ሚሊየኖችን ከድህነት እንዳወጣች የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ባለፉት 10 ዓመታት ሚሊየኖችን ከድህነት እንዳወጣች የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ተናገሩ ዝላታን ሚሊሲች "ባለፉት 10 ዓመታት የኢትዮጵያ የ10 በመቶ አማካይ የኢኮኖሚ እድገት በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎችን ከድህነት ያወጣና... 29.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-29T13:04+0300
2025-07-29T13:04+0300
2025-07-29T13:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1d/1095361_38:0:1243:678_1920x0_80_0_0_4e1c6c9410f87b52978d6fe2e5d33b16.jpg
ኢትዮጵያ ባለፉት 10 ዓመታት ሚሊየኖችን ከድህነት እንዳወጣች የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ተናገሩ ዝላታን ሚሊሲች "ባለፉት 10 ዓመታት የኢትዮጵያ የ10 በመቶ አማካይ የኢኮኖሚ እድገት በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎችን ከድህነት ያወጣና የተለያዩ ቁልፍ ማኅበራዊ አመልካቾችን ያሻሻለ ነው" ሲሉ ከተባበሩት መንግሥታት ሁለተኛው የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ጎን ለጎን በተደረገ ውይይት ላይ ተናግረዋል። ይህም በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም እና በኢትዮጵያ የ10 ዓመት የልማት እቅድ ይበልጥ ተጠናክሯል ሲሉ ማከላቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።በማሳያነትም በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር፣ በሌማት ትሩፋት፣ በበጋ መስኖ የስንዴ ልማት እና ሌሎችም ከወዲሁ እየተመዘገበ ያለውን ውጤት አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1d/1095361_188:0:1092:678_1920x0_80_0_0_abba5e3f61fe1b18b9c3af744b0c5921.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ባለፉት 10 ዓመታት ሚሊየኖችን ከድህነት እንዳወጣች የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ተናገሩ
13:04 29.07.2025 (የተሻሻለ: 13:14 29.07.2025) ኢትዮጵያ ባለፉት 10 ዓመታት ሚሊየኖችን ከድህነት እንዳወጣች የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ተናገሩ
ዝላታን ሚሊሲች "ባለፉት 10 ዓመታት የኢትዮጵያ የ10 በመቶ አማካይ የኢኮኖሚ እድገት በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎችን ከድህነት ያወጣና የተለያዩ ቁልፍ ማኅበራዊ አመልካቾችን ያሻሻለ ነው" ሲሉ ከተባበሩት መንግሥታት ሁለተኛው የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ጎን ለጎን በተደረገ ውይይት ላይ ተናግረዋል።
ይህም በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም እና በኢትዮጵያ የ10 ዓመት የልማት እቅድ ይበልጥ ተጠናክሯል ሲሉ ማከላቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
በማሳያነትም በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር፣ በሌማት ትሩፋት፣ በበጋ መስኖ የስንዴ ልማት እና ሌሎችም ከወዲሁ እየተመዘገበ ያለውን ውጤት አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X