https://amh.sputniknews.africa
በአፍሪካ የሩሲያ ትምህርት ዕድገት፤ ከሶቪዬት ሕብረት ዘመን የላቀ ታሪካዊ ውጤት
በአፍሪካ የሩሲያ ትምህርት ዕድገት፤ ከሶቪዬት ሕብረት ዘመን የላቀ ታሪካዊ ውጤት
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ የሩሲያ ትምህርት ዕድገት፤ ከሶቪዬት ሕብረት ዘመን የላቀ ታሪካዊ ውጤትሩሲያ ከሶቪዬት ሕብረት የበለጡ የአፍሪካ ተማሪዎችን በከፍተኛ የትምህርት ተቋማቶቿ ውስጥ እያስተማረች እንደምትገኝ፤ የአፍሪካዊነት አቀንቃኝ እና ተመራማሪ ዴኒስ ዴግትያሬቭ... 29.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-29T11:56+0300
2025-07-29T11:56+0300
2025-07-29T12:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1d/1094699_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_78c87f287bf0ef1f38ee5704824111f7.jpg
በአፍሪካ የሩሲያ ትምህርት ዕድገት፤ ከሶቪዬት ሕብረት ዘመን የላቀ ታሪካዊ ውጤትሩሲያ ከሶቪዬት ሕብረት የበለጡ የአፍሪካ ተማሪዎችን በከፍተኛ የትምህርት ተቋማቶቿ ውስጥ እያስተማረች እንደምትገኝ፤ የአፍሪካዊነት አቀንቃኝ እና ተመራማሪ ዴኒስ ዴግትያሬቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ አስረጅ ቁጥሮች ከ2024 እስከ 2025፦ 5 ሺህ የሚጠጉ አፍሪካውያን በሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የትምህርት ዕድሎች አግኝተዋል፡፡ “የተማረ የሰው ኃይል ፍልሰት” የለም ልክ እንደ ሶቪዬት ሕብረት ዘመን፤ ሩሲያ የአፍሪካውያን እውቀት ፍልሰትን እንደማታበረታታ ዴግትያሬቭ አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡“ወደ 95 በመቶ እንደውም ከዚያ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ከጨረሱ በኋላ ወደ ሀገራቸው ይመለሳሉ” ሲሉ አብራርተዋል፡፡ ሆኖም የተወሰኑት ግን ከተመለሱ በኋላ ወደ ምዕራብ ሀገራት እንደሚሄዱ ጠቀሰዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1d/1094699_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_2e994530531d1db80da3dab3eb642fc8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአፍሪካ የሩሲያ ትምህርት ዕድገት፤ ከሶቪዬት ሕብረት ዘመን የላቀ ታሪካዊ ውጤት
11:56 29.07.2025 (የተሻሻለ: 12:04 29.07.2025) በአፍሪካ የሩሲያ ትምህርት ዕድገት፤ ከሶቪዬት ሕብረት ዘመን የላቀ ታሪካዊ ውጤት
ሩሲያ ከሶቪዬት ሕብረት የበለጡ የአፍሪካ ተማሪዎችን በከፍተኛ የትምህርት ተቋማቶቿ ውስጥ እያስተማረች እንደምትገኝ፤ የአፍሪካዊነት አቀንቃኝ እና ተመራማሪ ዴኒስ ዴግትያሬቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
አስረጅ ቁጥሮች
ከ2024 እስከ 2025፦ 5 ሺህ የሚጠጉ አፍሪካውያን በሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የትምህርት ዕድሎች አግኝተዋል፡፡
“የተማረ የሰው ኃይል ፍልሰት” የለም
ልክ እንደ ሶቪዬት ሕብረት ዘመን፤ ሩሲያ የአፍሪካውያን እውቀት ፍልሰትን እንደማታበረታታ ዴግትያሬቭ አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡
“ወደ 95 በመቶ እንደውም ከዚያ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ከጨረሱ በኋላ ወደ ሀገራቸው ይመለሳሉ” ሲሉ አብራርተዋል፡፡ ሆኖም የተወሰኑት ግን ከተመለሱ በኋላ ወደ ምዕራብ ሀገራት እንደሚሄዱ ጠቀሰዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X