የዩክሬን ጉዳይ ምዕራባውያን ሩሲያ ላይ ስልታዊ ሽንፈት ለማድረስ የያዙት መስመር ማሳያ ነው ሲሉ ላቭሮቭ ተናገሩ
14:33 28.07.2025 (የተሻሻለ: 14:34 28.07.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየዩክሬን ጉዳይ ምዕራባውያን ሩሲያ ላይ ስልታዊ ሽንፈት ለማድረስ የያዙት መስመር ማሳያ ነው ሲሉ ላቭሮቭ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የዩክሬን ጉዳይ ምዕራባውያን ሩሲያ ላይ ስልታዊ ሽንፈት ለማድረስ የያዙት መስመር ማሳያ ነው ሲሉ ላቭሮቭ ተናገሩ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፡-
🟠 አውሮፓውያን ሩሲያን ማሸነፍ አጥበቀው መፈለጋቸው በየቀኑ እየተረጋገጠ ነው፡፡
🟠 በቀዝቃዛው ጦርነት ወቅት በሶቪዬት ሕብረት እና በአሜሪካ መካከል ይደረግ የነበረው ውይይት አልተቋረጠም፡፡ የጋራ መከባበራቸው ተጠብቆ ዘለቆ ነበር፣ ያ አሁን የለም፣ አውሮፓም በቀላሉ መረን ለቅቃለች፡፡
🟠 በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሩሲያ ከምዕራቡ ዓለም ጋር በምታደረገው ውጊያ አጋሮች የሏትም፤ በራሷ ላይ ብቻ ትተማመናለች፡፡
🟠 የሚቀጥለው አስርት ዓመታት የኔቶ ወደ ጃፓን እና አሜሪካ ወደ እስያ-ፓሲፊክ ቀጣና መስረጽን ጨምሮ በተለያዩ ዓለም አቀፍ ስጋቶች ምክንያት አስቸጋሪ ይሆናሉ፡፡
🟠 ትራምፕ ተራማጅና ጦርነት የሚሹ አይደሉም፤ ካለፈው አስተዳደር በተቃራኒ ለውይይት ክፍት ናቸው፡፡
🟠 በአሜሪካ እና በአውሮፓ ሕብረት መካከል የተፈረመው ስምምነት የአውሮፓን ኢንዱስትሪ የኋሊት ይመልሳል፡፡
🟠 ሩሲያ የአውሮፓን ጨምሮ ከማንኛውም ሀገር ጋር ለመወያየት ዝግጁ ነች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X