https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ-አፍሪካ የቫልዳይ ጉባኤ በዓለም አቀፍ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ ‘በጣም ወቀቱን የጠበቀ’ ሁነት ነው - ተመራማሪ
የሩሲያ-አፍሪካ የቫልዳይ ጉባኤ በዓለም አቀፍ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ ‘በጣም ወቀቱን የጠበቀ’ ሁነት ነው - ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ-አፍሪካ የቫልዳይ ጉባኤ በዓለም አቀፍ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ ‘በጣም ወቀቱን የጠበቀ’ ሁነት ነው - ተመራማሪዓለም አቀፍ ተዋንያን "በኢፍትሐዊ መዋቅር" ውስጥ ራሳቸውን ከማግለል ይልቅ እንዴት መገናኘት እንደዳለባቸው የጋራ መግባቢያ እና የጋራ... 28.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-28T13:52+0300
2025-07-28T13:52+0300
2025-07-28T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1c/1086733_5:0:1285:720_1920x0_80_0_0_7af39e0f44ef58dda0cc9baff3e496d9.jpg
የሩሲያ-አፍሪካ የቫልዳይ ጉባኤ በዓለም አቀፍ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ ‘በጣም ወቀቱን የጠበቀ’ ሁነት ነው - ተመራማሪዓለም አቀፍ ተዋንያን "በኢፍትሐዊ መዋቅር" ውስጥ ራሳቸውን ከማግለል ይልቅ እንዴት መገናኘት እንደዳለባቸው የጋራ መግባቢያ እና የጋራ ስምምነት በመፍጠር ሥርዓቱን መምራት አለባቸው” ሲሉ የግሎባል ዳያሎግ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ የምርምር ተባባሪ ሳኑሻ ናይዱ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ "የደቡብ አፍሪካ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተቋም እና ቫልዳይ የዛሬ ውይይት ይህን አስቻይ ነው፡፡ የፖሊሲ አውጪዎች፣ የውሳኔ ሰጪዎች እና ሌሎች የፖሊሲ ባለድርሻ አካላት የበለጠ ከባድ ውሳኔዎችን እንዲወስኑ የሚረዱ መስተጋብሮችን እየፈጠርን ነው" ብለዋል።ውይይቶቹ እንደ ብዝኃ ዋልታነት እና ዓለም አቀፍ አስተዳደር ያሉ ቁልፍ ጉዳዮችን ማካተታቸውን ጠቁመዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ-አፍሪካ የቫልዳይ ጉባኤ በዓለም አቀፍ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ ‘በጣም ወቀቱን የጠበቀ’ ሁነት ነው - ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ-አፍሪካ የቫልዳይ ጉባኤ በዓለም አቀፍ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ ‘በጣም ወቀቱን የጠበቀ’ ሁነት ነው - ተመራማሪ
2025-07-28T13:52+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1c/1086733_165:0:1125:720_1920x0_80_0_0_6cb7112b0f8ce0dfe317223993e879e6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ-አፍሪካ የቫልዳይ ጉባኤ በዓለም አቀፍ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ ‘በጣም ወቀቱን የጠበቀ’ ሁነት ነው - ተመራማሪ
13:52 28.07.2025 (የተሻሻለ: 13:54 28.07.2025) የሩሲያ-አፍሪካ የቫልዳይ ጉባኤ በዓለም አቀፍ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ ‘በጣም ወቀቱን የጠበቀ’ ሁነት ነው - ተመራማሪ
ዓለም አቀፍ ተዋንያን "በኢፍትሐዊ መዋቅር" ውስጥ ራሳቸውን ከማግለል ይልቅ እንዴት መገናኘት እንደዳለባቸው የጋራ መግባቢያ እና የጋራ ስምምነት በመፍጠር ሥርዓቱን መምራት አለባቸው” ሲሉ የግሎባል ዳያሎግ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ የምርምር ተባባሪ ሳኑሻ ናይዱ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
"የደቡብ አፍሪካ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተቋም እና ቫልዳይ የዛሬ ውይይት ይህን አስቻይ ነው፡፡ የፖሊሲ አውጪዎች፣ የውሳኔ ሰጪዎች እና ሌሎች የፖሊሲ ባለድርሻ አካላት የበለጠ ከባድ ውሳኔዎችን እንዲወስኑ የሚረዱ መስተጋብሮችን እየፈጠርን ነው" ብለዋል።
ውይይቶቹ እንደ ብዝኃ ዋልታነት እና ዓለም አቀፍ አስተዳደር ያሉ ቁልፍ ጉዳዮችን ማካተታቸውን ጠቁመዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X