https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በኢስታንቡል በተካሄደው የመጨረሻው ድርድር ላይ በተነሳው የሥራ ቡድኖች ምሥረታ ዙሪያ የዩክሬንን ምላሽ እየጠበቀች መሆኑን ክሬምሊን አስታወቀ
ሩሲያ በኢስታንቡል በተካሄደው የመጨረሻው ድርድር ላይ በተነሳው የሥራ ቡድኖች ምሥረታ ዙሪያ የዩክሬንን ምላሽ እየጠበቀች መሆኑን ክሬምሊን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በኢስታንቡል በተካሄደው የመጨረሻው ድርድር ላይ በተነሳው የሥራ ቡድኖች ምሥረታ ዙሪያ የዩክሬንን ምላሽ እየጠበቀች መሆኑን ክሬምሊን አስታወቀዲሚትሪ ፔስኮቭ ከሰጧቸው ዋና ዋና መግለጫዎች፡-🟠 የአንካራ እና የቱርክ አመራሮች በዩክሬን ያለውን ሁኔታ... 28.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-28T13:33+0300
2025-07-28T13:33+0300
2025-07-28T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1c/1086301_0:210:1280:930_1920x0_80_0_0_1a8193a93ae2fd0ca09a6bbe504e0bf5.jpg
ሩሲያ በኢስታንቡል በተካሄደው የመጨረሻው ድርድር ላይ በተነሳው የሥራ ቡድኖች ምሥረታ ዙሪያ የዩክሬንን ምላሽ እየጠበቀች መሆኑን ክሬምሊን አስታወቀዲሚትሪ ፔስኮቭ ከሰጧቸው ዋና ዋና መግለጫዎች፡-🟠 የአንካራ እና የቱርክ አመራሮች በዩክሬን ያለውን ሁኔታ ለመፍታት መንገዶችን በመፈለግ እና ለድርድር ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ላደረጉት ጥረት ሩሲይ አመሰጋኝ ናት፡፡ 🟠 ቱርክ የዩክሬን ድርድር እንደመካሄጃ ቦታነቷ በድርድሩ ሂደት ተሳታፊ ሁሉም ወገኖች ዘንድ ተወዳጅ ናት፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1c/1086301_0:90:1280:1050_1920x0_80_0_0_61e273db244f27277dd4a0a52d3844e4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በኢስታንቡል በተካሄደው የመጨረሻው ድርድር ላይ በተነሳው የሥራ ቡድኖች ምሥረታ ዙሪያ የዩክሬንን ምላሽ እየጠበቀች መሆኑን ክሬምሊን አስታወቀ
13:33 28.07.2025 (የተሻሻለ: 13:34 28.07.2025) ሩሲያ በኢስታንቡል በተካሄደው የመጨረሻው ድርድር ላይ በተነሳው የሥራ ቡድኖች ምሥረታ ዙሪያ የዩክሬንን ምላሽ እየጠበቀች መሆኑን ክሬምሊን አስታወቀ
ዲሚትሪ ፔስኮቭ ከሰጧቸው ዋና ዋና መግለጫዎች፡-
🟠 የአንካራ እና የቱርክ አመራሮች በዩክሬን ያለውን ሁኔታ ለመፍታት መንገዶችን በመፈለግ እና ለድርድር ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ላደረጉት ጥረት ሩሲይ አመሰጋኝ ናት፡፡
🟠 ቱርክ የዩክሬን ድርድር እንደመካሄጃ ቦታነቷ በድርድሩ ሂደት ተሳታፊ ሁሉም ወገኖች ዘንድ ተወዳጅ ናት፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X