ላቭሮቭ የአሜሪካ እና የአውሮፓ ሕብረት የኢነርጂ ስምምነት የአውሮፓውያኑን ኢንዱስትሪ ይገድላል አሉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱላቭሮቭ የአሜሪካ እና የአውሮፓ ሕብረት የኢነርጂ ስምምነት የአውሮፓውያኑን ኢንዱስትሪ ይገድላል አሉ
ላቭሮቭ የአሜሪካ እና የአውሮፓ ሕብረት የኢነርጂ ስምምነት የአውሮፓውያኑን ኢንዱስትሪ ይገድላል አሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.07.2025
ሰብስክራይብ

ላቭሮቭ የአሜሪካ እና የአውሮፓ ሕብረት የኢነርጂ ስምምነት የአውሮፓውያኑን ኢንዱስትሪ ይገድላል አሉ

750 ቢሊየን ዶላር የተጋነነ ዋጋ ያለውን የአሜሪካ ኢነርጂን በመሸመት፤ ሕብረቱ ራሱን እያሽመደመደ ነው ሲሉ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ አስጠንቅቀዋል፡፡

የአሜሪካ ነዳጅ ዋጋ ከሩሲያ አንጻር በጣም ከፍተኛ ነው፣

የአውሮፓውያኑ ኢንዱስትሪ አቅም ያሟጥጣል፣

ኢንቭስትመንት ወደ አሜሪካ እንዲሸሽ ያደርጋል፣

የግብርና ዘርፉም አይድንም።

እንደ የአውሮፓ ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ኧርሰላ ቮን ደር ሌይን ያሉ ሰዎች ድግሞ ይህንን መንገድ በመከተላቸው በአደባባይ ይፎልላሉ ሲሉ ላቭሮቭ ተናግረዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0