https://amh.sputniknews.africa
በአዲስ አበባ 22 የጤና ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ
በአዲስ አበባ 22 የጤና ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ
Sputnik አፍሪካ
በአዲስ አበባ 22 የጤና ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ የከተማ አስተዳደሩ በ2017 በጀት ዓመት ያስገነባቸውንና 4 ቢሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸውን የጤና ተቀማት ትናንት አስመርቋል። የጤና ጣቢያዎቹ ከወትሮው በተለየ ከመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል... 27.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-27T11:09+0300
2025-07-27T11:09+0300
2025-07-27T11:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1b/1074904_0:56:1080:664_1920x0_80_0_0_8fb567a88ca12969af7eb346a29cc4dc.jpg
በአዲስ አበባ 22 የጤና ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ የከተማ አስተዳደሩ በ2017 በጀት ዓመት ያስገነባቸውንና 4 ቢሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸውን የጤና ተቀማት ትናንት አስመርቋል። የጤና ጣቢያዎቹ ከወትሮው በተለየ ከመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አገልግሎት ጋር እኩል ደረጃ እንዳላቸው ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1b/1074904_61:0:1020:719_1920x0_80_0_0_cdbf6d6e161627bd370d3fe1c1d0889d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአዲስ አበባ 22 የጤና ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ
11:09 27.07.2025 (የተሻሻለ: 11:14 27.07.2025) በአዲስ አበባ 22 የጤና ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ
የከተማ አስተዳደሩ በ2017 በጀት ዓመት ያስገነባቸውንና 4 ቢሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸውን የጤና ተቀማት ትናንት አስመርቋል።
የጤና ጣቢያዎቹ ከወትሮው በተለየ ከመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አገልግሎት ጋር እኩል ደረጃ እንዳላቸው ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X