https://amh.sputniknews.africa
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን እንደሚወዳደሩ ገለፁ
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን እንደሚወዳደሩ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን እንደሚወዳደሩ ገለፁ ቱዋዴራ በባንግዊ በተካሄደ የፓርቲያቸው ዩናይትድ ሃርትስ ንቅናቄ ጉባኤ ላይ በታህሳስ ወር ለፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር ያላቸውን ፍላጎት አስታውቀዋል። ፕሬዝዳንቱ... 27.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-27T10:27+0300
2025-07-27T10:27+0300
2025-07-27T10:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1b/1073938_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_f0d69ca63f8c0f1638bea893189dc66e.jpg
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን እንደሚወዳደሩ ገለፁ ቱዋዴራ በባንግዊ በተካሄደ የፓርቲያቸው ዩናይትድ ሃርትስ ንቅናቄ ጉባኤ ላይ በታህሳስ ወር ለፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር ያላቸውን ፍላጎት አስታውቀዋል። ፕሬዝዳንቱ እ.ኤ.አ በ2016 የተካሄደውን ምርጫ ያሸነፉ ሲሆን በ2020 ደግሞ በድጋሚ ተመርጠዋል። ማዕከላዊ አፍሪካ ከወራት በኋላ የአካባቢ፣ የሕግ አውጪ እና ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ታካሂዳለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/1b/1073938_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_6b6f9d8be5608cb9927c3e7ca675926a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን እንደሚወዳደሩ ገለፁ
10:27 27.07.2025 (የተሻሻለ: 10:34 27.07.2025) የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን እንደሚወዳደሩ ገለፁ
ቱዋዴራ በባንግዊ በተካሄደ የፓርቲያቸው ዩናይትድ ሃርትስ ንቅናቄ ጉባኤ ላይ በታህሳስ ወር ለፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር ያላቸውን ፍላጎት አስታውቀዋል።
ፕሬዝዳንቱ እ.ኤ.አ በ2016 የተካሄደውን ምርጫ ያሸነፉ ሲሆን በ2020 ደግሞ በድጋሚ ተመርጠዋል።
ማዕከላዊ አፍሪካ ከወራት በኋላ የአካባቢ፣ የሕግ አውጪ እና ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ታካሂዳለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X