ኢትዮጵያ ወደብ የማግኘት ፅኑ ፍላጎቷን ሰላማዊ ክልላዊ ውህደት ላይ አጽዕኖት በመሰጠት በድጋሚ አረጋገጠች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ወደብ የማግኘት ፅኑ ፍላጎቷን ሰላማዊ ክልላዊ ውህደት ላይ አጽዕኖት በመሰጠት በድጋሚ አረጋገጠች
ኢትዮጵያ ወደብ የማግኘት ፅኑ ፍላጎቷን ሰላማዊ ክልላዊ ውህደት ላይ አጽዕኖት በመሰጠት በድጋሚ አረጋገጠች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.07.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ወደብ የማግኘት ፅኑ ፍላጎቷን ሰላማዊ ክልላዊ ውህደት ላይ አጽዕኖት በመሰጠት በድጋሚ አረጋገጠች

ከሀገሪቱ ሰፊ ሕዝብ እና በፍጥነት እያደገ ካለው ኢኮኖሚ አንጻር ለኢትዮጵያ የባሕር በር ወሳኝ ነው፤ ሲሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለመንግሥት የመገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።

🟠 እየሰፋ ለመጣው የኢትዮጵያ የንግድ እንቅስቃሴ የባሕር በር አስፈላጊ ነው ያሉት አምባሳደሩ፤ ይህም ለሀገሪቱ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ እንደሆነና በዕድገትና ልማት፣ ሰላማዊ እንዲሁም በጋራ ጥቅም ትብብር ላይ ተመሥርታ ማሳካት እንደምትፈልግ ገልፀዋል።

ዲና መፍቲ አክለውም የኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት ግብ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት እያገኘ መምጣቱን ጠቅሰው፤ ሀገሪቱ የክልላዊ መረጋጋትን ባስጠበቀ መልኩ የባሕር በር ለማግኘት ያላትን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር ሰላማዊ የልማት ትብብር እንደምትፈልግ ገልጸው፤ ጎረቤት ሀገራት የኢትዮጵያን የባሕር በር ፍላጎት በአዎንታዊ መልኩ ሊመለከቱት እንደሚገባ መናገራቸው ይታወሳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0