የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች በቢሾፍቱ ታሪካዊ የሰላም ቃል ኪዳን ተፈራረሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች በቢሾፍቱ ታሪካዊ የሰላም ቃል ኪዳን ተፈራረሙ
የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች በቢሾፍቱ ታሪካዊ የሰላም ቃል ኪዳን ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.07.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች በቢሾፍቱ ታሪካዊ የሰላም ቃል ኪዳን ተፈራረሙ

ስምምነቱ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት እና በሰላም ሚኒስቴር ትብብር በተዘጋጀው ከፍተኛ የሰላም ጉባኤ ላይ የተገኘ ውጤት ነው።

የቃል ኪዳኑ ሰባት የስምምነት ነጥቦች፦

🟠 ሰላማዊ ፖለቲካ፣

🟠 የዲሞክራሲ ተቋማት እና እሴቶችን ማክበር፣

🟠 አካታችነትና ለብሔራዊ ጥቅም መቆም፣

🟠 ዲሞክራሲ እና መልካም አስተዳደርን ማስፈን፣

🟠 ለግጭት አያያዝ እና የሰላም ግንባታ ውጤታማነት መሥራት፣

🟠 ግልጽነትና የተጠያቂነት መርህ ማዳበር፣ 

🟠 ብሔራዊ ጥቅም እና ዲሞክራሲያዊ ስርዓትን ማጽናት።

ℹ ፓርቲዎቹ ፖለቲካዊ ልዩነቶች አንደተጠበቁ ሆነው ለሀገርና ለሕዝቡ ጥቅም ሲባል በኢትዮጵያ ሠላምን ለማስፈንና ለማጽናት በትጋት ለመሥራት እንተጋለን ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0