አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጎርፍ አደጋ ስጋቶችን ለመከላከል ግብረ ኃይል አቋቋመ
13:29 26.07.2025 (የተሻሻለ: 13:34 26.07.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጎርፍ አደጋ ስጋቶችን ለመከላከል ግብረ ኃይል አቋቋመ
የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽንን እንዲሁም የአደጋ ጊዜ ምላሽ ሰጪ ኤጀንሲዎችን ማካተቱ ተገልጿል።
በአስተዳደሩ 348 የጎርፍ አደጋ ተጋላጭ ሥፍራዎች የተለዩ ሲሆን ለቅድመ ጥንቃቄም 732 ቤተሰቦች ደህንነቱ ወደ ተጠበቀ ሥፍራ በጊዜያዊነት መዘዋወራቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
በከተማው ውስጥ ለጎርፍ ተጋላጭ ተብለው ከተለዩ ሥፍራዎች መካከል ፒያሳ፣ ንፋስ ስልክ እና ኮልፌ ይገኙበታል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X