የሩሲያ እና የዩክሬን የመሪዎች ስብሰባ ግጭቱን ማስቆም አለበት - ክሬምሊን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ እና የዩክሬን የመሪዎች ስብሰባ ግጭቱን ማስቆም አለበት - ክሬምሊን
የሩሲያ እና የዩክሬን የመሪዎች ስብሰባ ግጭቱን ማስቆም አለበት - ክሬምሊን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.07.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ እና የዩክሬን የመሪዎች ስብሰባ ግጭቱን ማስቆም አለበት - ክሬምሊን

ዲሚትሪ ፔስኮቭ ስብሰባው በኤክስፐርት ደረጃ የተገኘውን ውጤት መመዝገብ ላይ ማተኮር አለበት ብለዋል።

በአሁኑ ጊዜ የሞስኮ እና የኪዬቭ አቋሞች በጣም የተቃረኑ እና በአንዴ መቀራረብ እንደማይችሉ ተናግረዋል።

የፔስኮቭ ተጨማሪ መግለጫዎች፦

▪የፍልስጤምን ጉዳይ በተመለከተ፤ ሩሲያ ሁሉንም የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔዎች ማክበር ሁኔታውን ለመፍታት በጣም ትክክለኛው መንገድ እንደሆነ ታምናለች።

▪የአውሮፓ ኅብረት ኢኮኖሚያዊ ኃይሉን፣ የፖለቲካ ተጽዕኖውን እና ሉዓላዊነቱን እያጣ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0