https://amh.sputniknews.africa
ህንድ ኢትዮጵያ ውስጥ ያላት ኢንቨስትመንት ከ6.5 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደደረሰ እና 17 ሺህ የሥራ ዕድሎችንም እንደፈጠረች ገለፀች
ህንድ ኢትዮጵያ ውስጥ ያላት ኢንቨስትመንት ከ6.5 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደደረሰ እና 17 ሺህ የሥራ ዕድሎችንም እንደፈጠረች ገለፀች
Sputnik አፍሪካ
ህንድ ኢትዮጵያ ውስጥ ያላት ኢንቨስትመንት ከ6.5 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደደረሰ እና 17 ሺህ የሥራ ዕድሎችንም እንደፈጠረች ገለፀችበኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩማር ራይ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለህንድ ኢንቨስትሮች መደላደል እንደፈጠረ... 24.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-24T18:50+0300
2025-07-24T18:50+0300
2025-07-24T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1058088_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_690511eb9d9d9e3430cff8d8fb8bb626.jpg
ህንድ ኢትዮጵያ ውስጥ ያላት ኢንቨስትመንት ከ6.5 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደደረሰ እና 17 ሺህ የሥራ ዕድሎችንም እንደፈጠረች ገለፀችበኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩማር ራይ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለህንድ ኢንቨስትሮች መደላደል እንደፈጠረ ለሀገር ውስጥ ጋዜጣ ጠቁመዋል፡፡“ህንድ በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ሁለተኛዋ ግዙፍ የንግድ አጋር እና ኢንቨስተር ነች፡፡ ማሻሻያዎቹ ለህንድ ኢንቨስትሮች በተለይም በግብርና፣ አይሲቲ፣ አምራች እና በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ዘርፎች አዳዲስ ዕድሎችን ከፍተዋል” ሲሉ አምባሳደሩ ተናግረዋል።አክለውም ኢትዮጵያ በማዕድን እንዲሁም በመረጃና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዘርፎች ያላት እምቅ አቅም የህንድ ባለሀብቶችን ትኩረት እየሳበ መሆኑን አብራርተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1058088_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_f4ec7032cf1f6f884f6f9ec20683dfb1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ህንድ ኢትዮጵያ ውስጥ ያላት ኢንቨስትመንት ከ6.5 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደደረሰ እና 17 ሺህ የሥራ ዕድሎችንም እንደፈጠረች ገለፀች
18:50 24.07.2025 (የተሻሻለ: 18:54 24.07.2025) ህንድ ኢትዮጵያ ውስጥ ያላት ኢንቨስትመንት ከ6.5 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደደረሰ እና 17 ሺህ የሥራ ዕድሎችንም እንደፈጠረች ገለፀች
በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩማር ራይ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለህንድ ኢንቨስትሮች መደላደል እንደፈጠረ ለሀገር ውስጥ ጋዜጣ ጠቁመዋል፡፡
“ህንድ በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ሁለተኛዋ ግዙፍ የንግድ አጋር እና ኢንቨስተር ነች፡፡ ማሻሻያዎቹ ለህንድ ኢንቨስትሮች በተለይም በግብርና፣ አይሲቲ፣ አምራች እና በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ዘርፎች አዳዲስ ዕድሎችን ከፍተዋል” ሲሉ አምባሳደሩ ተናግረዋል።
አክለውም ኢትዮጵያ በማዕድን እንዲሁም በመረጃና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዘርፎች ያላት እምቅ አቅም የህንድ ባለሀብቶችን ትኩረት እየሳበ መሆኑን አብራርተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X