https://amh.sputniknews.africa
በክራይሚያ ድልድይ የሽብር ጥቃት ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩ አምስት የዩክሬንና የጆርጂያ ዜጎችን እያፈላለገ መሆኑን የሩሲያ ዋና መርማሪ ገለጸ
በክራይሚያ ድልድይ የሽብር ጥቃት ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩ አምስት የዩክሬንና የጆርጂያ ዜጎችን እያፈላለገ መሆኑን የሩሲያ ዋና መርማሪ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
በክራይሚያ ድልድይ የሽብር ጥቃት ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩ አምስት የዩክሬንና የጆርጂያ ዜጎችን እያፈላለገ መሆኑን የሩሲያ ዋና መርማሪ ገለጸ"ሁሉም ተጠርጣሪዎች በሌሉበት የሽብር ድርጊት በመፈጸም፣ ፈንጂዎችን በሕገ-ወጥ መንገድ በማስተላለፍና... 24.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-24T18:08+0300
2025-07-24T18:08+0300
2025-07-24T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1057074_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_122e2cadf0f2f277da3185432c488bbd.jpg
በክራይሚያ ድልድይ የሽብር ጥቃት ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩ አምስት የዩክሬንና የጆርጂያ ዜጎችን እያፈላለገ መሆኑን የሩሲያ ዋና መርማሪ ገለጸ"ሁሉም ተጠርጣሪዎች በሌሉበት የሽብር ድርጊት በመፈጸም፣ ፈንጂዎችን በሕገ-ወጥ መንገድ በማስተላለፍና በማዘዋወር ክስ ተመስርቶባቸዋል" ሲሉ የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ ኃላፊ አሌክሳንደር ባስትሪኪን ለስፑትኒክ ተናግረዋል። የሽብር ጥቃቱ በዩክሬን የደህንነት አገልግሎት (ኤስቢዩ) ዋና ኃላፊ ቀጥተኛ ቁጥጥር እና ትዕዛዝ እንደተቀነባበረና እንደተፈፀመ ባለሥልጣኑ አስታውቀዋል። በመርማሪዎች ገለፃ መሠረት የኤስቢዩ ኃላፊ እና ተባባሪዎቹ፤ የወንጀል ቡድን በማቋቋም የጭነት መኪና ውስጥ ቦምብ ከሠወሩ በኋላ፤ እ.ኤ.አ ጥቅምት 8፣ 2022 የሩሲያን ክራይሚያ ባሕረ ገብ መሬት ከክራስኖዳር ክልል ጋር በሚያገናኘው ድልድይ ላይ ፍንዳታ ፈፅመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1057074_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_0f4d61340126d9769ef7d6e29e388dca.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በክራይሚያ ድልድይ የሽብር ጥቃት ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩ አምስት የዩክሬንና የጆርጂያ ዜጎችን እያፈላለገ መሆኑን የሩሲያ ዋና መርማሪ ገለጸ
18:08 24.07.2025 (የተሻሻለ: 18:14 24.07.2025) በክራይሚያ ድልድይ የሽብር ጥቃት ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩ አምስት የዩክሬንና የጆርጂያ ዜጎችን እያፈላለገ መሆኑን የሩሲያ ዋና መርማሪ ገለጸ
"ሁሉም ተጠርጣሪዎች በሌሉበት የሽብር ድርጊት በመፈጸም፣ ፈንጂዎችን በሕገ-ወጥ መንገድ በማስተላለፍና በማዘዋወር ክስ ተመስርቶባቸዋል" ሲሉ የሩሲያ የምርመራ ኮሚቴ ኃላፊ አሌክሳንደር ባስትሪኪን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የሽብር ጥቃቱ በዩክሬን የደህንነት አገልግሎት (ኤስቢዩ) ዋና ኃላፊ ቀጥተኛ ቁጥጥር እና ትዕዛዝ እንደተቀነባበረና እንደተፈፀመ ባለሥልጣኑ አስታውቀዋል።
በመርማሪዎች ገለፃ መሠረት የኤስቢዩ ኃላፊ እና ተባባሪዎቹ፤ የወንጀል ቡድን በማቋቋም የጭነት መኪና ውስጥ ቦምብ ከሠወሩ በኋላ፤ እ.ኤ.አ ጥቅምት 8፣ 2022 የሩሲያን ክራይሚያ ባሕረ ገብ መሬት ከክራስኖዳር ክልል ጋር በሚያገናኘው ድልድይ ላይ ፍንዳታ ፈፅመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X