https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በዩክሬን ድርድር በምዕራባውያን እይታ ውስጥ ትርክቱን ተቆጣጥራለች ሲሉ ቬንዙዌላዊው ምሁር አስታወቁ
ሩሲያ በዩክሬን ድርድር በምዕራባውያን እይታ ውስጥ ትርክቱን ተቆጣጥራለች ሲሉ ቬንዙዌላዊው ምሁር አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በዩክሬን ድርድር በምዕራባውያን እይታ ውስጥ ትርክቱን ተቆጣጥራለች ሲሉ ቬንዙዌላዊው ምሁር አስታወቁ ምዕራባውያን ከዩክሬን ጋር በሚደረገው የሰላም ድርድር ውስጥ የሩሲያን ቅድመ ሁኔታዎች "ከዳር ሆነው" ከመመልከት ውጪ ሌላ አማራጭ የላቸውም ሲሉ... 24.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-24T15:37+0300
2025-07-24T15:37+0300
2025-07-24T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1055524_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_05ab6a51c416a4d6a8ec57c5dd455c95.jpg
ሩሲያ በዩክሬን ድርድር በምዕራባውያን እይታ ውስጥ ትርክቱን ተቆጣጥራለች ሲሉ ቬንዙዌላዊው ምሁር አስታወቁ ምዕራባውያን ከዩክሬን ጋር በሚደረገው የሰላም ድርድር ውስጥ የሩሲያን ቅድመ ሁኔታዎች "ከዳር ሆነው" ከመመልከት ውጪ ሌላ አማራጭ የላቸውም ሲሉ ኤልዛቤት ፔሬራ፤ በሞስኮ እና በኪዬቭ መካከል በተደረገው ሶስተኛ ዙር ቀጥተኛ ውይይት ዙሪያ አስተያየታቸውን ለስፑትኒክ ሰጥተዋል።"ዩናይትድ ስቴትስ እና የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ በምዕራባውያን የበላይነት የተያዘውን የዓለም ሥርዓት እንዴት እንደምትገዳደር እና የአውሮፓን ወታደራዊ መስፋፋት እንዴት እየገደበች እንደምትገኝ በቅርበት እየተከታተሉ ነው" ሲሉም አብራርተዋል። አክለውም ሞስኮ "ስልታዊ ትዕግስት እና ሁኔታውን የመቆጣጠር ችሎታ" አሳይታለች፤ ምዕራባውያን ግን "ትርምስ እና ግጭትን ለማስቀጠል ይፈልጋሉ" ሲሉ አመላክተዋል። ፔሬራ ሲያጠቃልሉ "ምዕራባውያን አሁን ያለውን አካሄዳቸውን ይዘው የሚቀጥሉ ከሆነ፤ የዩክሬንን ውስጣዊ ክፍፍል ሊያባብስ፣ የአትላንቲክ ህብረት ትስስርን ሊያዳክም እና በመጨረሻም ሩሲያ በዲፕሎማሲያዊ፣ በኢኮኖሚያዊ እና በወታደራዊ ዘርፎች እንድትጠቀም ሊያደርግ ይችላል" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1055524_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_fa80a8dbee82262ae2a9a66d0858b96f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በዩክሬን ድርድር በምዕራባውያን እይታ ውስጥ ትርክቱን ተቆጣጥራለች ሲሉ ቬንዙዌላዊው ምሁር አስታወቁ
15:37 24.07.2025 (የተሻሻለ: 15:44 24.07.2025) ሩሲያ በዩክሬን ድርድር በምዕራባውያን እይታ ውስጥ ትርክቱን ተቆጣጥራለች ሲሉ ቬንዙዌላዊው ምሁር አስታወቁ
ምዕራባውያን ከዩክሬን ጋር በሚደረገው የሰላም ድርድር ውስጥ የሩሲያን ቅድመ ሁኔታዎች "ከዳር ሆነው" ከመመልከት ውጪ ሌላ አማራጭ የላቸውም ሲሉ ኤልዛቤት ፔሬራ፤ በሞስኮ እና በኪዬቭ መካከል በተደረገው ሶስተኛ ዙር ቀጥተኛ ውይይት ዙሪያ አስተያየታቸውን ለስፑትኒክ ሰጥተዋል።
"ዩናይትድ ስቴትስ እና የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ በምዕራባውያን የበላይነት የተያዘውን የዓለም ሥርዓት እንዴት እንደምትገዳደር እና የአውሮፓን ወታደራዊ መስፋፋት እንዴት እየገደበች እንደምትገኝ በቅርበት እየተከታተሉ ነው" ሲሉም አብራርተዋል።
አክለውም ሞስኮ "ስልታዊ ትዕግስት እና ሁኔታውን የመቆጣጠር ችሎታ" አሳይታለች፤ ምዕራባውያን ግን "ትርምስ እና ግጭትን ለማስቀጠል ይፈልጋሉ" ሲሉ አመላክተዋል።
ፔሬራ ሲያጠቃልሉ "ምዕራባውያን አሁን ያለውን አካሄዳቸውን ይዘው የሚቀጥሉ ከሆነ፤ የዩክሬንን ውስጣዊ ክፍፍል ሊያባብስ፣ የአትላንቲክ ህብረት ትስስርን ሊያዳክም እና በመጨረሻም ሩሲያ በዲፕሎማሲያዊ፣ በኢኮኖሚያዊ እና በወታደራዊ ዘርፎች እንድትጠቀም ሊያደርግ ይችላል" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X