https://amh.sputniknews.africa/20250724/1055452.html
የኪዬቭ ባለሥልጣናት ከሞስኮ ጋር ለመስማማት ቅንነት ይጎድላቸዋል ሲሉ የሩሲያ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ገለጹ
የኪዬቭ ባለሥልጣናት ከሞስኮ ጋር ለመስማማት ቅንነት ይጎድላቸዋል ሲሉ የሩሲያ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የኪዬቭ ባለሥልጣናት ከሞስኮ ጋር ለመስማማት ቅንነት ይጎድላቸዋል ሲሉ የሩሲያ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ገለጹ"በቅርብ ጊዜ የዩክሬን ባለሥልጣናት የፈፀሟቸውን ድርጊቶች እና መግለጫዎች ስንገመግም በድርድሩ ከልባቸው እየተሳተፉ አይደለም ለማለት... 24.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-24T14:56+0300
2025-07-24T14:56+0300
2025-07-24T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1055298_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_92e878af9f2114ce3aa26d761877bdf4.jpg
የኪዬቭ ባለሥልጣናት ከሞስኮ ጋር ለመስማማት ቅንነት ይጎድላቸዋል ሲሉ የሩሲያ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ገለጹ"በቅርብ ጊዜ የዩክሬን ባለሥልጣናት የፈፀሟቸውን ድርጊቶች እና መግለጫዎች ስንገመግም በድርድሩ ከልባቸው እየተሳተፉ አይደለም ለማለት ያስችላናል” ሲሉ ቫለንቲና ማትቪየንኮ ተናግረዋል። ተጨባጭ ጉዳዮች ላይ በቁም ነገር ተነጋግሮ መሻሻሎች ይኖራሉ ተብሎ ለመጠበቅ ጊዜው ገና ቢሆንም፤ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል የሚደረገው ድርድር ጠቃሚ በመሆኑ መቀጠል አለበት ሲሉ ባለሥልጣኗ አመልክተዋል።ሩሲያ ዩናይትድ ስቴትስ የዩክሬን ቀውስ መንስኤዎችን እንድትረዳ እንደምትፈልግና ይህም ጊዜ እና ትዕግስት እንደሚጠይቅ ጨምረው ገልጸዋል። በተጨማሪም የሞስኮ እና ዋሽንግተን ግንኙነት በዓለም ፖለቲካ አውድ "ሰፊ ገጽታ" ያለው በመሆኑ በዩክሬን ዙሪያ ብቻ ሊያጠነጥን አይገባም ብለዋል ማትቪየንኮ፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1055298_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_30c2875169d618208972004840aed948.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኪዬቭ ባለሥልጣናት ከሞስኮ ጋር ለመስማማት ቅንነት ይጎድላቸዋል ሲሉ የሩሲያ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ገለጹ
14:56 24.07.2025 (የተሻሻለ: 15:04 24.07.2025) የኪዬቭ ባለሥልጣናት ከሞስኮ ጋር ለመስማማት ቅንነት ይጎድላቸዋል ሲሉ የሩሲያ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ገለጹ
"በቅርብ ጊዜ የዩክሬን ባለሥልጣናት የፈፀሟቸውን ድርጊቶች እና መግለጫዎች ስንገመግም በድርድሩ ከልባቸው እየተሳተፉ አይደለም ለማለት ያስችላናል” ሲሉ ቫለንቲና ማትቪየንኮ ተናግረዋል።
ተጨባጭ ጉዳዮች ላይ በቁም ነገር ተነጋግሮ መሻሻሎች ይኖራሉ ተብሎ ለመጠበቅ ጊዜው ገና ቢሆንም፤ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል የሚደረገው ድርድር ጠቃሚ በመሆኑ መቀጠል አለበት ሲሉ ባለሥልጣኗ አመልክተዋል።
ሩሲያ ዩናይትድ ስቴትስ የዩክሬን ቀውስ መንስኤዎችን እንድትረዳ እንደምትፈልግና ይህም ጊዜ እና ትዕግስት እንደሚጠይቅ ጨምረው ገልጸዋል።
በተጨማሪም የሞስኮ እና ዋሽንግተን ግንኙነት በዓለም ፖለቲካ አውድ "ሰፊ ገጽታ" ያለው በመሆኑ በዩክሬን ዙሪያ ብቻ ሊያጠነጥን አይገባም ብለዋል ማትቪየንኮ፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X