https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በመጪው ሐሙስ 700 ሚሊየን ችግኞችን በአንድ ጀምበር ለመትከል ዝግጅት ጀመረች
ኢትዮጵያ በመጪው ሐሙስ 700 ሚሊየን ችግኞችን በአንድ ጀምበር ለመትከል ዝግጅት ጀመረች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በመጪው ሐሙስ 700 ሚሊየን ችግኞችን በአንድ ጀምበር ለመትከል ዝግጅት ጀመረች የአረንጓዴዐሻራ መርሃ-ግብር አካል የሆነው ሕዝባዊ ንቅናቄ ባለፈው ዓመት ከታካሄደው ተመሳሳይ የተከላ ሂደት የ100 ሚሊየን ችግኞች ብልጫ አለው። በ2015 ዓ.ም... 24.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-24T12:42+0300
2025-07-24T12:42+0300
2025-07-24T12:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1052239_1:0:1080:607_1920x0_80_0_0_d6e9e50ed039fa184e32077d05073f11.jpg
ኢትዮጵያ በመጪው ሐሙስ 700 ሚሊየን ችግኞችን በአንድ ጀምበር ለመትከል ዝግጅት ጀመረች የአረንጓዴዐሻራ መርሃ-ግብር አካል የሆነው ሕዝባዊ ንቅናቄ ባለፈው ዓመት ከታካሄደው ተመሳሳይ የተከላ ሂደት የ100 ሚሊየን ችግኞች ብልጫ አለው። በ2015 ዓ.ም በአንድ ጀምበር 500 ችግኞች መተከላቸውም የሚታወስ ነው። ዘንድሮ በሚካሄደው ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 7.5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1052239_136:0:945:607_1920x0_80_0_0_e0cfa8f9a30b2645145be574e151f9c0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በመጪው ሐሙስ 700 ሚሊየን ችግኞችን በአንድ ጀምበር ለመትከል ዝግጅት ጀመረች
12:42 24.07.2025 (የተሻሻለ: 12:44 24.07.2025) ኢትዮጵያ በመጪው ሐሙስ 700 ሚሊየን ችግኞችን በአንድ ጀምበር ለመትከል ዝግጅት ጀመረች
የአረንጓዴዐሻራ መርሃ-ግብር አካል የሆነው ሕዝባዊ ንቅናቄ ባለፈው ዓመት ከታካሄደው ተመሳሳይ የተከላ ሂደት የ100 ሚሊየን ችግኞች ብልጫ አለው።
በ2015 ዓ.ም በአንድ ጀምበር 500 ችግኞች መተከላቸውም የሚታወስ ነው።
ዘንድሮ በሚካሄደው ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 7.5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X