https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 32 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ የውጭ የምንዛሪ ገቢ በመሰብሰብ ክብረ ወሰን ሰበረች
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 32 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ የውጭ የምንዛሪ ገቢ በመሰብሰብ ክብረ ወሰን ሰበረች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 32 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ የውጭ የምንዛሪ ገቢ በመሰብሰብ ክብረ ወሰን ሰበረች ይህ ገቢ የተገኘው መንግሥት በወሰዳቸው አዎንታዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ... 24.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-24T12:12+0300
2025-07-24T12:12+0300
2025-07-24T12:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1052016_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_c266ace3ffd241fde6e6be0acd2b9314.jpg
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 32 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ የውጭ የምንዛሪ ገቢ በመሰብሰብ ክብረ ወሰን ሰበረች ይህ ገቢ የተገኘው መንግሥት በወሰዳቸው አዎንታዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢትዮጵያ ፋይናንስ ፎረም ላይ ተናግረዋል። በ2016 ዓ.ም ከተመዘገበው 24. 7 ቢሊየን ዶላር ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ጭማሪ የታየበት ሆኗል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/18/1052016_71:0:1210:854_1920x0_80_0_0_e6c14fb135a3f3da4a387a4f28a122ee.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 32 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ የውጭ የምንዛሪ ገቢ በመሰብሰብ ክብረ ወሰን ሰበረች
12:12 24.07.2025 (የተሻሻለ: 12:14 24.07.2025) ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 32 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ የውጭ የምንዛሪ ገቢ በመሰብሰብ ክብረ ወሰን ሰበረች
ይህ ገቢ የተገኘው መንግሥት በወሰዳቸው አዎንታዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢትዮጵያ ፋይናንስ ፎረም ላይ ተናግረዋል።
በ2016 ዓ.ም ከተመዘገበው 24. 7 ቢሊየን ዶላር ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ጭማሪ የታየበት ሆኗል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X