https://amh.sputniknews.africa
"አፍሪካ ምን አይነት ሥርዓተ ምግብ መከተል እንዳለባት፤ የግብርና ሥነ-ምሕዳሯ እንጂ ሌሎች ሊወስኑላት አይገባም"
"አፍሪካ ምን አይነት ሥርዓተ ምግብ መከተል እንዳለባት፤ የግብርና ሥነ-ምሕዳሯ እንጂ ሌሎች ሊወስኑላት አይገባም"
Sputnik አፍሪካ
"አፍሪካ ምን አይነት ሥርዓተ ምግብ መከተል እንዳለባት፤ የግብርና ሥነ-ምሕዳሯ እንጂ ሌሎች ሊወስኑላት አይገባም" የአፍሪካ የምግብ ሉዓላዊነት ኅብረት ዋና አስተባባሪ ሚሊዮን በላይ፤ በመዲናዋ እየተካሄደ ካለው የአፍሪካ የሥርዓተ ምግብ ፖሊሲ የምክክር... 23.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-23T19:26+0300
2025-07-23T19:26+0300
2025-07-23T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/17/1046193_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_1bff7413c4d4c12c690ff8cfaa92b7ad.jpg
"አፍሪካ ምን አይነት ሥርዓተ ምግብ መከተል እንዳለባት፤ የግብርና ሥነ-ምሕዳሯ እንጂ ሌሎች ሊወስኑላት አይገባም" የአፍሪካ የምግብ ሉዓላዊነት ኅብረት ዋና አስተባባሪ ሚሊዮን በላይ፤ በመዲናዋ እየተካሄደ ካለው የአፍሪካ የሥርዓተ ምግብ ፖሊሲ የምክክር መድረክ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ የተናገሩት ነው። "ከሥርዓተ ምግብ ቅኝ ግዛት ነፃ መውጣት የምንችልበት ብቸኛው መንገድ፤ የእጅ አዙር ቅኝ ግዛቶች እና ዘረኛ ርዕዮተ ዓለሞች እንዴት ነው የአሕጉሪቱን ሥርዓተ ምግብ እየጎዱ ያሉት የሚለውን በግልጽ መነጋገር ስንችል ነው" ብለዋል። ጉባኤው በአሕጉሪቱ የምግብ ሉዓላዊነትን ማስጠበቅ በሚያስችሉ ስልቶች ላይ ትኩረቱን አድርጎ በመምከር ላይ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"አፍሪካ ምን አይነት ሥርዓተ ምግብ መከተል እንዳለባት፤ የግብርና ሥነ-ምሕዳሯ እንጂ ሌሎች ሊወስኑላት አይገባም"
Sputnik አፍሪካ
"አፍሪካ ምን አይነት ሥርዓተ ምግብ መከተል እንዳለባት፤ የግብርና ሥነ-ምሕዳሯ እንጂ ሌሎች ሊወስኑላት አይገባም"
2025-07-23T19:26+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/17/1046193_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_250aebe13264a2d4856fc576badb1a5d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"አፍሪካ ምን አይነት ሥርዓተ ምግብ መከተል እንዳለባት፤ የግብርና ሥነ-ምሕዳሯ እንጂ ሌሎች ሊወስኑላት አይገባም"
19:26 23.07.2025 (የተሻሻለ: 19:34 23.07.2025) "አፍሪካ ምን አይነት ሥርዓተ ምግብ መከተል እንዳለባት፤ የግብርና ሥነ-ምሕዳሯ እንጂ ሌሎች ሊወስኑላት አይገባም"
የአፍሪካ የምግብ ሉዓላዊነት ኅብረት ዋና አስተባባሪ ሚሊዮን በላይ፤ በመዲናዋ እየተካሄደ ካለው የአፍሪካ የሥርዓተ ምግብ ፖሊሲ የምክክር መድረክ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ የተናገሩት ነው።
"ከሥርዓተ ምግብ ቅኝ ግዛት ነፃ መውጣት የምንችልበት ብቸኛው መንገድ፤ የእጅ አዙር ቅኝ ግዛቶች እና ዘረኛ ርዕዮተ ዓለሞች እንዴት ነው የአሕጉሪቱን ሥርዓተ ምግብ እየጎዱ ያሉት የሚለውን በግልጽ መነጋገር ስንችል ነው" ብለዋል።
ጉባኤው በአሕጉሪቱ የምግብ ሉዓላዊነትን ማስጠበቅ በሚያስችሉ ስልቶች ላይ ትኩረቱን አድርጎ በመምከር ላይ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X