https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካን ከምግብ ቅኝ ግዛት ነፃ ለማውጣት፤ ህዝቦች ወደ ቀደመ የምግብ ሥርዓታቸው እንዲመለሱ ማበረታታት ይገባል - ዚምቧቤያዊው ሼፍ
አፍሪካን ከምግብ ቅኝ ግዛት ነፃ ለማውጣት፤ ህዝቦች ወደ ቀደመ የምግብ ሥርዓታቸው እንዲመለሱ ማበረታታት ይገባል - ዚምቧቤያዊው ሼፍ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካን ከምግብ ቅኝ ግዛት ነፃ ለማውጣት፤ ህዝቦች ወደ ቀደመ የምግብ ሥርዓታቸው እንዲመለሱ ማበረታታት ይገባል - ዚምቧቤያዊው ሼፍ ታፋድዝዋ አኒፋሲ የትውልዱን ስርዓተ ምግብ በማስተካከል የአህጉሪቱ አርሶ አደሮች ለጤና ተስማሚ የሆኑ ባህላዊ ምግቦችን... 23.07.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-07-23T17:42+0300
2025-07-23T17:42+0300
2025-07-23T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/17/1041673_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_56558f92ad650a6aeee11af1d480dd1d.jpg
አፍሪካን ከምግብ ቅኝ ግዛት ነፃ ለማውጣት፤ ህዝቦች ወደ ቀደመ የምግብ ሥርዓታቸው እንዲመለሱ ማበረታታት ይገባል - ዚምቧቤያዊው ሼፍ ታፋድዝዋ አኒፋሲ የትውልዱን ስርዓተ ምግብ በማስተካከል የአህጉሪቱ አርሶ አደሮች ለጤና ተስማሚ የሆኑ ባህላዊ ምግቦችን ይበልጥ ማምረት እንዲችሉ አመቺ ነባራዊ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባም፤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ከሚገኘው የአፍሪካ ሼፎች ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጿል። "እንደማስበው ባህላዊ ምግቦቻችንን እንደገና ለማስተዋወቅ ብዙ ማድረግ ያሉብን ነገሮች አሉ። የሰዎች የምግብ ምርጫ ወደ ፈጣን፣ ተፈትገው ወደ ሚዘጋጁ እና ሱካር ወደሚበዛባቸው ምግቦች እየተቀየረ መጥቷል። ሰዎች ወደ በፊት አመጋገባቸው እንዲመለሱ ማንቃት ያስፈልጋል" ብሏል። "ምግቤ አፍሪካዊ ነው" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ባለው በዚህ ጉባኤ ላይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ የምግብ ባለሙያዎች፣ የምግብ አምራቾች፣ ፖሊሲ አውጪዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካን ከምግብ ቅኝ ግዛት ነፃ ለማውጣት፤ ህዝቦች ወደ ቀደመ የምግብ ሥርዓታቸው እንዲመለሱ ማበረታታት ይገባል - ዚምቧቤያዊው ሼፍ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካን ከምግብ ቅኝ ግዛት ነፃ ለማውጣት፤ ህዝቦች ወደ ቀደመ የምግብ ሥርዓታቸው እንዲመለሱ ማበረታታት ይገባል - ዚምቧቤያዊው ሼፍ
2025-07-23T17:42+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/07/17/1041673_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_c06f0909fde1568a4c2aa64e125bfa9f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካን ከምግብ ቅኝ ግዛት ነፃ ለማውጣት፤ ህዝቦች ወደ ቀደመ የምግብ ሥርዓታቸው እንዲመለሱ ማበረታታት ይገባል - ዚምቧቤያዊው ሼፍ
17:42 23.07.2025 (የተሻሻለ: 17:44 23.07.2025) አፍሪካን ከምግብ ቅኝ ግዛት ነፃ ለማውጣት፤ ህዝቦች ወደ ቀደመ የምግብ ሥርዓታቸው እንዲመለሱ ማበረታታት ይገባል - ዚምቧቤያዊው ሼፍ
ታፋድዝዋ አኒፋሲ የትውልዱን ስርዓተ ምግብ በማስተካከል የአህጉሪቱ አርሶ አደሮች ለጤና ተስማሚ የሆኑ ባህላዊ ምግቦችን ይበልጥ ማምረት እንዲችሉ አመቺ ነባራዊ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባም፤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ከሚገኘው የአፍሪካ ሼፎች ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጿል።
"እንደማስበው ባህላዊ ምግቦቻችንን እንደገና ለማስተዋወቅ ብዙ ማድረግ ያሉብን ነገሮች አሉ። የሰዎች የምግብ ምርጫ ወደ ፈጣን፣ ተፈትገው ወደ ሚዘጋጁ እና ሱካር ወደሚበዛባቸው ምግቦች እየተቀየረ መጥቷል። ሰዎች ወደ በፊት አመጋገባቸው እንዲመለሱ ማንቃት ያስፈልጋል" ብሏል።
"ምግቤ አፍሪካዊ ነው" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ባለው በዚህ ጉባኤ ላይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ የምግብ ባለሙያዎች፣ የምግብ አምራቾች፣ ፖሊሲ አውጪዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X