የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፈጣን እድገቴን ይደግፉልኛል ያላቸውን ፕሮጀክቶች አስመረቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር መንገድ ፈጣን እድገቴን ይደግፉልኛል ያላቸውን ፕሮጀክቶች አስመረቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፈጣን እድገቴን ይደግፉልኛል ያላቸውን ፕሮጀክቶች አስመረቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.07.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፈጣን እድገቴን ይደግፉልኛል ያላቸውን ፕሮጀክቶች አስመረቀ

ፕሮጀክቶች 150 ሚሊየን ዶላር እንዳወጡ ተዘግቧል፡፡

አየር መንገዱ ያስመረቃቸው ፕሮጀክቶች

🟠 የአውሮፕላን ክፍሎች መጠገኛ፣

🟠 የአውሮፕላን ጥገና ማዕከል እና

🟠 ከሰው ንከኪ ነፃ የሆነ መጋዘን ናችው፡፡

የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው መሰረተ ልማቶቹ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂዎች አካትተዋል ብለዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0